https://amh.sputniknews.africa
ነጻ የንግድ ቀጣናው በአኅጉሪቱ የልብስ ምርት ላይ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ያስችላል - የሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለኃብቶች ማኅበር
ነጻ የንግድ ቀጣናው በአኅጉሪቱ የልብስ ምርት ላይ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ያስችላል - የሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለኃብቶች ማኅበር
Sputnik አፍሪካ
ነጻ የንግድ ቀጣናው በአኅጉሪቱ የልብስ ምርት ላይ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ያስችላል - የሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለኃብቶች ማኅበር የማኅበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሕብረት ለማ፣ የአኅጉሪቱ የእርስ በእርስ ግብይት ለዘመናት በታሪፍ እና በድንበር ታጥሮ... 03.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-03T20:59+0300
2025-11-03T20:59+0300
2025-11-03T21:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/03/2080297_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_71780c510807b686c276d29805623973.jpg
ነጻ የንግድ ቀጣናው በአኅጉሪቱ የልብስ ምርት ላይ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ያስችላል - የሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለኃብቶች ማኅበር የማኅበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሕብረት ለማ፣ የአኅጉሪቱ የእርስ በእርስ ግብይት ለዘመናት በታሪፍ እና በድንበር ታጥሮ መኖሩን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ጎድሎን የነበረው ቀጣናዊ ውሕደት ነበር። የልብስ ምርት ግብዓቶችን አና ያለቁ ልብሶችን ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ማጓጓዝ ቀላል አልነበረም። አሁን ያለው አሠራር ብዙ ውጣ ውረዶችን የሚያቀል ነው።" ብለዋል።ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ ኢትዮጵያ በጨርቃ ጨርቅ እና አልባሳት ምርት የአፍሪካን ገበያ መድረስ የሚያስችል ዕምቅ አቅም እንዳላትም አውስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ነጻ የንግድ ቀጣናው በአኅጉሪቱ የልብስ ምርት ላይ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ያስችላል - የሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለኃብቶች ማኅበር
Sputnik አፍሪካ
ነጻ የንግድ ቀጣናው በአኅጉሪቱ የልብስ ምርት ላይ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ያስችላል - የሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለኃብቶች ማኅበር
2025-11-03T20:59+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/03/2080297_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_ee2a84c3036e73db685a862cd08de161.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ነጻ የንግድ ቀጣናው በአኅጉሪቱ የልብስ ምርት ላይ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ያስችላል - የሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለኃብቶች ማኅበር
20:59 03.11.2025 (የተሻሻለ: 21:04 03.11.2025) ነጻ የንግድ ቀጣናው በአኅጉሪቱ የልብስ ምርት ላይ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ያስችላል - የሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለኃብቶች ማኅበር
የማኅበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሕብረት ለማ፣ የአኅጉሪቱ የእርስ በእርስ ግብይት ለዘመናት በታሪፍ እና በድንበር ታጥሮ መኖሩን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ጎድሎን የነበረው ቀጣናዊ ውሕደት ነበር። የልብስ ምርት ግብዓቶችን አና ያለቁ ልብሶችን ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ማጓጓዝ ቀላል አልነበረም። አሁን ያለው አሠራር ብዙ ውጣ ውረዶችን የሚያቀል ነው።" ብለዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ ኢትዮጵያ በጨርቃ ጨርቅ እና አልባሳት ምርት የአፍሪካን ገበያ መድረስ የሚያስችል ዕምቅ አቅም እንዳላትም አውስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X