https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የጥጥ ምርት አቅሟን 3 በመቶ ብቻ ነው የተጠቀመችው - የኢትዮጵያ ጥጥ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር
ኢትዮጵያ የጥጥ ምርት አቅሟን 3 በመቶ ብቻ ነው የተጠቀመችው - የኢትዮጵያ ጥጥ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የጥጥ ምርት አቅሟን 3 በመቶ ብቻ ነው የተጠቀመችው - የኢትዮጵያ ጥጥ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር ፀጋዬ አበበ፣ አገሪቱ ካላት ሦስት ሚሊዮን ሄክታር የጥጥ ምርት አቅም እስካሁን የለማው ከ100 ሺህ ሄክታር እንደማይበልጥ ለስፑትኒክ አፍሪካ... 03.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-03T17:41+0300
2025-11-03T17:41+0300
2025-11-03T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/03/2077064_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a76312a8080c387d31b67b5a60d4d715.jpg
ኢትዮጵያ የጥጥ ምርት አቅሟን 3 በመቶ ብቻ ነው የተጠቀመችው - የኢትዮጵያ ጥጥ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር ፀጋዬ አበበ፣ አገሪቱ ካላት ሦስት ሚሊዮን ሄክታር የጥጥ ምርት አቅም እስካሁን የለማው ከ100 ሺህ ሄክታር እንደማይበልጥ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል። "ሰዎች በአብዛኛው ጥጥ ለልብስ ብቻ እንደሚውል ያስባሉ። ነገር ግን ጥጥ ከልብስ ባሻገር ከ45 አይነት በላይ ምርቶችን ለመሥራት ይውላል። ዘይት፣ ሳሙና፣ የሕክምና፣ ሥነ-ምግብ ምርቶች እና የእንስሳት ምግብም ጥቂቶቹ ናቸው።" ብለዋል።🪡 ዋና ዳይሬክተሩ፣ የአኅጉሪቱን የፋሽን ኢንዱስትሪ ለማሳግ የግብዓት ፍላጎት እና አቅርቦትን ማገናነኘት ላይ ይበልጥ በትኩረት መሥራት እንደሚገባም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ የጥጥ ምርት አቅሟን 3 በመቶ ብቻ ነው የተጠቀመችው - የኢትዮጵያ ጥጥ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የጥጥ ምርት አቅሟን 3 በመቶ ብቻ ነው የተጠቀመችው - የኢትዮጵያ ጥጥ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር
2025-11-03T17:41+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/03/2077064_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_0676d7806ce6945b187fe7b8974ebc1a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የጥጥ ምርት አቅሟን 3 በመቶ ብቻ ነው የተጠቀመችው - የኢትዮጵያ ጥጥ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር
17:41 03.11.2025 (የተሻሻለ: 17:44 03.11.2025) ኢትዮጵያ የጥጥ ምርት አቅሟን 3 በመቶ ብቻ ነው የተጠቀመችው - የኢትዮጵያ ጥጥ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር
ፀጋዬ አበበ፣ አገሪቱ ካላት ሦስት ሚሊዮን ሄክታር የጥጥ ምርት አቅም እስካሁን የለማው ከ100 ሺህ ሄክታር እንደማይበልጥ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
"ሰዎች በአብዛኛው ጥጥ ለልብስ ብቻ እንደሚውል ያስባሉ። ነገር ግን ጥጥ ከልብስ ባሻገር ከ45 አይነት በላይ ምርቶችን ለመሥራት ይውላል። ዘይት፣ ሳሙና፣ የሕክምና፣ ሥነ-ምግብ ምርቶች እና የእንስሳት ምግብም ጥቂቶቹ ናቸው።" ብለዋል።
🪡 ዋና ዳይሬክተሩ፣ የአኅጉሪቱን የፋሽን ኢንዱስትሪ ለማሳግ የግብዓት ፍላጎት እና አቅርቦትን ማገናነኘት ላይ ይበልጥ በትኩረት መሥራት እንደሚገባም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X