በ2018 በ4 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ለመሥራት መታቀዱ ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበ2018 በ4 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ለመሥራት መታቀዱ ተዘገበ
በ2018 በ4 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ለመሥራት መታቀዱ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.11.2025
ሰብስክራይብ

  በ2018 በ4 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ለመሥራት መታቀዱ ተዘገበ

የበጀት ዓመቱ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ በ21 ሺህ ተፋሰሶች ላይ እንደሚከናወን በግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሀብት ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም ሥራ አስፈጻሚ ፋኖሴ መኮንን ለአገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።

ሥራ አስፈፃሚው እንደተናገሩት፣ በተሠራው ሥራ የአፈር መሸርሸርን ቀንሷል፤ የደን ሽፋንን ጨምሯል፤ እንዲሁም የደረቁ የውሀ አካላት ተመልሰዋል፡፡

በየዓመቱ በአማካኝ 14 ሚሊዮን ህዝብ ተሳትፎ የሚያደርግበት ሲሆን፣ በዓመትም እንደክልሎች ተጨባጭ ሁኔታ ከ30 እስከ 60 ቀን የሚቆይ የአፈርና የውሃ ጥበቃ ሥራ እንደሚከናውን ጠቁመዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0