የሩሲያ ጦር ኪዬቭ በሲቪል ዒላማዎች ላይ ለፈፀመችው የሽብር ጥቃቶች የአጸፋ ምላሽ ሰጠ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ጦር ኪዬቭ በሲቪል ዒላማዎች ላይ ለፈፀመችው የሽብር ጥቃቶች የአጸፋ ምላሽ ሰጠ
የሩሲያ ጦር ኪዬቭ በሲቪል ዒላማዎች ላይ ለፈፀመችው የሽብር ጥቃቶች የአጸፋ ምላሽ ሰጠ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.11.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ጦር ኪዬቭ በሲቪል ዒላማዎች ላይ ለፈፀመችው የሽብር ጥቃቶች የአጸፋ ምላሽ ሰጠ

ጦሩ በዩክሬን ወታደራዊ መሠረተ ልማቶች ላይ ጥቃት መፈፀሙን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

የሩሲያ ኃይሎች ትናንትና ሌሊት ረጅም ርቀት ያላቸው እና ኢላማቸውን በከፍተኛ ብቃት የመምታት ብቃት ያላቸውን ከመሬት እና ከአየር የሚወነጨፉ መሣሪያዎችን፣ የኪንዛል ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎችን እና የጥቃት ድሮኖችን በመጠቀም የተቀናጀ ጥቃት ፈጽመዋል።

በሚኒስቴሩ መረጃ መሠረት  ከታች የተዘረዘሩት ሁሉም ዒላማዎች ተመትተዋል፦

▪ የዩክሬን መከላከያ ኢንዱስትሪ ተቋማት፣

▪ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚደግፉ የጋዝ እና የኃይል መሠረተ ልማት፣

▪  ወታደራዊ የአየር ማረፊያ እና

▪ የዩክሬን የጦር መሣሪያዎችና ቁሳቁሶች የጥገና ማዕከል ናቸው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0