በ2018 60 ሚሊዮን ዜጎችን በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለመመዝገብ መታቀዱ ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበ2018 60 ሚሊዮን ዜጎችን በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለመመዝገብ መታቀዱ ተዘገበ
በ2018 60 ሚሊዮን ዜጎችን በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለመመዝገብ መታቀዱ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.11.2025
ሰብስክራይብ

በ2018 60 ሚሊዮን ዜጎችን በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለመመዝገብ መታቀዱ ተዘገበ

እስካሁን ከ27 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ መመዝገባቸውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የምዝገባ አስተባባሪ ደጀኔ ገብሬ ለአገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡

🪪 ለሁሉም ነዋሪዎች መታወቂያውን በቀላሉ ተደራሽ ለማድረግ ሰፋፊ ተግባራት እየተከናወኑ ሲሆን፦

◻ በአሁኑ ወቅት ከ5,000 በላይ የመመዝገቢያ ማሽኖች አገልግሎት ላይ ናቸው፡፡

◻ እስከ በጀት ዓመቱ አጋማሽ ድረስ የማሽኖቹን ቁጥር ወደ 10, 000 በማሳደግ ተደራሽነትን ለማስፋት ታቅዷል።

◻ በዓመቱ የታቀደውን የ60 ሚሊዮን ዜጎች ምዝገባ ለማሳካት ጠንካራ ርብርብ እየተደረገ ነው።

የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት ወደ ሩቅ አካባቢዎች እንዲደርስ በተንቀሳቃሽ የምዝገባ ጣቢያዎች (Mobile Registration Units) አማካኝነት እየተሰራ መሆኑን አስተባባሪው ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0