https://amh.sputniknews.africa
ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል የተደበደቡባትን የኒውክሌር ተቋማት መልሳ ትገነባለች - ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያንን
ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል የተደበደቡባትን የኒውክሌር ተቋማት መልሳ ትገነባለች - ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያንን
Sputnik አፍሪካ
ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል የተደበደቡባትን የኒውክሌር ተቋማት መልሳ ትገነባለች - ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያንን የፕሬዝዳንቱ አስተዳደር ቴሌግራም ቻናል ፔዜሽኪያንን ዋቢ በማድረግ እንደዘገበው፣ "ሳይንሳዊ እውቀት በሳይንቲስቶቻችን አእምሮ ውስጥ የተጠበቀ... 02.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-02T20:20+0300
2025-11-02T20:20+0300
2025-11-02T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/02/2069986_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_f447ad46e1e7127645e6dc240a07dd26.jpg
ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል የተደበደቡባትን የኒውክሌር ተቋማት መልሳ ትገነባለች - ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያንን የፕሬዝዳንቱ አስተዳደር ቴሌግራም ቻናል ፔዜሽኪያንን ዋቢ በማድረግ እንደዘገበው፣ "ሳይንሳዊ እውቀት በሳይንቲስቶቻችን አእምሮ ውስጥ የተጠበቀ ነው፣ ስለዚህ አሜሪካን የኒውክሌር ተቋማትንና ፋብሪካዎችን በማውደም በቴሕራን ላይ ችግር አትፈጥርም" ብለዋል።እነዚህን ሕንፃዎች ኢራን መልሳ እንደምትገነባ እና "አቅማቸውም የበለጠ እንደሚሆን" አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/02/2069986_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_a56289030b085ebf73ce7735596195eb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል የተደበደቡባትን የኒውክሌር ተቋማት መልሳ ትገነባለች - ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያንን
20:20 02.11.2025 (የተሻሻለ: 20:24 02.11.2025) ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል የተደበደቡባትን የኒውክሌር ተቋማት መልሳ ትገነባለች - ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያንን
የፕሬዝዳንቱ አስተዳደር ቴሌግራም ቻናል ፔዜሽኪያንን ዋቢ በማድረግ እንደዘገበው፣ "ሳይንሳዊ እውቀት በሳይንቲስቶቻችን አእምሮ ውስጥ የተጠበቀ ነው፣ ስለዚህ አሜሪካን የኒውክሌር ተቋማትንና ፋብሪካዎችን በማውደም በቴሕራን ላይ ችግር አትፈጥርም" ብለዋል።
እነዚህን ሕንፃዎች ኢራን መልሳ እንደምትገነባ እና "አቅማቸውም የበለጠ እንደሚሆን" አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X