https://amh.sputniknews.africa
ጅቡቲ የፕሬዝዳንታዊ እጩዎችን የዕድሜ ገደብ አነሳች
ጅቡቲ የፕሬዝዳንታዊ እጩዎችን የዕድሜ ገደብ አነሳች
Sputnik አፍሪካ
ጅቡቲ የፕሬዝዳንታዊ እጩዎችን የዕድሜ ገደብ አነሳች የፓርላማው አፈ-ጉባኤ ለአገሪቱ የዜና ምንጭ እንደተናገሩት፣ ሕግ አውጪዎች ዕድሜያቸው ከ75 ዓመት በላይ የሆኑ እጩዎች ለፕሬዝዳንትነት እንዳይወዳደሩ የሚከለክለውን የዕድሜ ገደብ የሚያስወግድ የሕገ... 02.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-02T16:59+0300
2025-11-02T16:59+0300
2025-11-02T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/02/2066129_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_c41971ba6ac166366c9907f4d53ba313.jpg
ጅቡቲ የፕሬዝዳንታዊ እጩዎችን የዕድሜ ገደብ አነሳች የፓርላማው አፈ-ጉባኤ ለአገሪቱ የዜና ምንጭ እንደተናገሩት፣ ሕግ አውጪዎች ዕድሜያቸው ከ75 ዓመት በላይ የሆኑ እጩዎች ለፕሬዝዳንትነት እንዳይወዳደሩ የሚከለክለውን የዕድሜ ገደብ የሚያስወግድ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ በሙሉ ድምፅ አጽድቀዋል።ይህ ለውጥ በሥልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት እስማኤል ዑማር ጊሌ በመጪው ሚያዝያ 2018 ዓ.ም. በሚደረገው ምርጫ እንዲሳተፉ ያስችላቸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/02/2066129_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_eebffaa24a7d8bf73fa3302c046c66f2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ጅቡቲ የፕሬዝዳንታዊ እጩዎችን የዕድሜ ገደብ አነሳች
16:59 02.11.2025 (የተሻሻለ: 17:04 02.11.2025) ጅቡቲ የፕሬዝዳንታዊ እጩዎችን የዕድሜ ገደብ አነሳች
የፓርላማው አፈ-ጉባኤ ለአገሪቱ የዜና ምንጭ እንደተናገሩት፣ ሕግ አውጪዎች ዕድሜያቸው ከ75 ዓመት በላይ የሆኑ እጩዎች ለፕሬዝዳንትነት እንዳይወዳደሩ የሚከለክለውን የዕድሜ ገደብ የሚያስወግድ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ በሙሉ ድምፅ አጽድቀዋል።
ይህ ለውጥ በሥልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት እስማኤል ዑማር ጊሌ በመጪው ሚያዝያ 2018 ዓ.ም. በሚደረገው ምርጫ እንዲሳተፉ ያስችላቸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X