https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ጦር አይቀሬ ውድቀትን እየተጋፈጠ ነው
የዩክሬን ጦር አይቀሬ ውድቀትን እየተጋፈጠ ነው
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር አይቀሬ ውድቀትን እየተጋፈጠ ነው "ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የኢንዱስትሪ ግጭት ማብቃት የአንደኛው ወገን መፈራረስ ማለት ነው። ይህ መቼ ይሆናል? በስድስት ወራት ውስጥ ወይስ በአንድ ዓመት ውስጥ? የጊዜ ገደቡ እያጠረ ነው" ሲሉ ጁዋን... 02.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-02T16:06+0300
2025-11-02T16:06+0300
2025-11-02T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/02/2065916_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_aee0a032ab8529fba28367feaed8a7d1.jpg
የዩክሬን ጦር አይቀሬ ውድቀትን እየተጋፈጠ ነው "ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የኢንዱስትሪ ግጭት ማብቃት የአንደኛው ወገን መፈራረስ ማለት ነው። ይህ መቼ ይሆናል? በስድስት ወራት ውስጥ ወይስ በአንድ ዓመት ውስጥ? የጊዜ ገደቡ እያጠረ ነው" ሲሉ ጁዋን አንቶኒዮ አጊላር ዩክሬንን በመጥቀስ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።የዘለንስኪ አገዛዝ የመከላከል አቅም እየቀነሰ መምጣቱን እንዲሁም ኔቶ ለዩክሬን የሚያቀርበዉ የጦር መሣሪያ አቅምም እየተዳከመ መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል።አጊላር አክለውም የዩክሬን ህዝብ በቀጠለው ግጭት እየታከተው መምጣቱን ገልጸዋል። "ሁሉም ነገር እንደሚያሚያመላክተው ጊዜው ሲደርስ የጦር ግንባሩ እንደሚፈርስ ነው። ይህም ከፍተኛ ጥፋት ያስከትላል። ለዚህም ነው ዶናልድ ትራምፕ እና ሁኔታውን የተረዱ የፔንታጎን ተንታኞች አንዳች ዓይነት የተኩስ አቁም እንዲኖር ግፊት የሚያደርጉት" ሲሉ ተንታኙ ደምድመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/02/2065916_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_afe01122d8a86eb660865487fd533100.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ጦር አይቀሬ ውድቀትን እየተጋፈጠ ነው
16:06 02.11.2025 (የተሻሻለ: 16:14 02.11.2025) የዩክሬን ጦር አይቀሬ ውድቀትን እየተጋፈጠ ነው
"ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የኢንዱስትሪ ግጭት ማብቃት የአንደኛው ወገን መፈራረስ ማለት ነው። ይህ መቼ ይሆናል? በስድስት ወራት ውስጥ ወይስ በአንድ ዓመት ውስጥ? የጊዜ ገደቡ እያጠረ ነው" ሲሉ ጁዋን አንቶኒዮ አጊላር ዩክሬንን በመጥቀስ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የዘለንስኪ አገዛዝ የመከላከል አቅም እየቀነሰ መምጣቱን እንዲሁም ኔቶ ለዩክሬን የሚያቀርበዉ የጦር መሣሪያ አቅምም እየተዳከመ መሆኑን አጽንዖት ሰጥተዋል።
አጊላር አክለውም የዩክሬን ህዝብ በቀጠለው ግጭት እየታከተው መምጣቱን ገልጸዋል።
"ሁሉም ነገር እንደሚያሚያመላክተው ጊዜው ሲደርስ የጦር ግንባሩ እንደሚፈርስ ነው። ይህም ከፍተኛ ጥፋት ያስከትላል። ለዚህም ነው ዶናልድ ትራምፕ እና ሁኔታውን የተረዱ የፔንታጎን ተንታኞች አንዳች ዓይነት የተኩስ አቁም እንዲኖር ግፊት የሚያደርጉት" ሲሉ ተንታኙ ደምድመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X