ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ እንድታሸንፍ የሚያደርጋትን የእግር ኳስ ቡድን እያዘጋጀች መሆኑ ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ እንድታሸንፍ የሚያደርጋትን የእግር ኳስ ቡድን እያዘጋጀች መሆኑ ተዘገበ
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ እንድታሸንፍ የሚያደርጋትን የእግር ኳስ ቡድን እያዘጋጀች መሆኑ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.11.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ እንድታሸንፍ የሚያደርጋትን የእግር ኳስ ቡድን እያዘጋጀች መሆኑ ተዘገበ

"ሮድ ቱ 2029" (Road to 2029) በተሰኘው ፕሮጀክት አገሪቱ ለማስተናገድ ያሰበችውን የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ባለድል የሚያደርጋትን የታዳጊዎች ስብስብ መመልመሏን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ባሕሩ ጥላሁን ለአገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡

ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ "ሮድ 2029"ን ለማሳካት ከኢትዮጵያ ከሁሉም አካባቢዎች የተውጣጡ 85  ታዳጊዎች ለዘጠኝ ወራት ሥልጠና ወስደው ብቃት ያላቸው 26ቱ ተመርጠው የክፍል ውስጥ እና የሜዳ ላይ ሥልጠና እየወሰዱ ነው" ብለዋል።

"ሮድ ቱ 2029" በአሜሪካዊ እና ኢትዮጵያዊ አሠልጣኞች ጥምረት የሚካሄድ መሆኑን የገለጹት ባሕሩ ጥላሁን፣ ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ  ሥልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።

እንደ ዘገባው፣ ታዳጊዎቹ ኢትዮጵያ በመጭው ኅዳር በምታስተናግደው ከ17 ዓመት በታች የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማኅበር ምክር ቤት ዞን ይሳተፋሉ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ እንድታሸንፍ የሚያደርጋትን የእግር ኳስ ቡድን እያዘጋጀች መሆኑ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ እንድታሸንፍ የሚያደርጋትን የእግር ኳስ ቡድን እያዘጋጀች መሆኑ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ እንድታሸንፍ የሚያደርጋትን የእግር ኳስ ቡድን እያዘጋጀች መሆኑ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0