ባለፉት ሦስት ወራት በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ 10 ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱባለፉት ሦስት ወራት በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ 10 ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል ተባለ
ባለፉት ሦስት ወራት በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ 10 ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.11.2025
ሰብስክራይብ

ባለፉት ሦስት ወራት በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ 10 ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል ተባለ

ፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶ/ር ፍጹም አሰፋ በፓርኮቹ ተጨማሪ 31 ፋብሪካዎች በቅርቡ ሥራ ለመጀመር የሚያስችላቸውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ጠቁመዋል።

ከኢንዱስትሪ ፓርኮች በወጪ ንግድ 47 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘት መቻሉን መናገራቸውንም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ሚዲያ ገጹ ላይ አስነብቧል፡፡

በፓርኮቹ 6 ማኅበራት እና 67 የሕብረት ሥራ ማኅበራትን ጨምሮ በአጠቃይ 272 ሺህ 635 አርሶ አደሮች በግብዓት ትስስር ፈጥረዋል ነው የተባለው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0