https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በተኪ ምርት በሩብ ዓመቱ 1.08 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሏ ተገለፀ
ኢትዮጵያ በተኪ ምርት በሩብ ዓመቱ 1.08 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሏ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በተኪ ምርት በሩብ ዓመቱ 1.08 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሏ ተገለፀበ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 37 አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት ተሸጋግረዋል ተብሏል።የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ በኢትዮጵያ ታምርት... 01.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-01T13:52+0300
2025-11-01T13:52+0300
2025-11-01T14:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/01/2054705_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_4faac38ff338128bf3a33127a86b314b.jpg
ኢትዮጵያ በተኪ ምርት በሩብ ዓመቱ 1.08 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሏ ተገለፀበ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 37 አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት ተሸጋግረዋል ተብሏል።የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም እና የሥራ እድል ፈጠራ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሯ፣ ኢንዱስትሪዎች በተኪ ምርት ላይ በስፋት እንዲሳተፉ እየተደረገ መሆኑን መናገራቸውን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ሚዲያው ገልጿል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/01/2054705_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_09ace05c623b5131e092e30010209e61.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በተኪ ምርት በሩብ ዓመቱ 1.08 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሏ ተገለፀ
13:52 01.11.2025 (የተሻሻለ: 14:04 01.11.2025) ኢትዮጵያ በተኪ ምርት በሩብ ዓመቱ 1.08 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሏ ተገለፀ
በ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 37 አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት ተሸጋግረዋል ተብሏል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም እና የሥራ እድል ፈጠራ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትሯ፣ ኢንዱስትሪዎች በተኪ ምርት ላይ በስፋት እንዲሳተፉ እየተደረገ መሆኑን መናገራቸውን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ሚዲያው ገልጿል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X