https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 21ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን መቀበሉን አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 21ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን መቀበሉን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 21ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን መቀበሉን አስታወቀ “ለቅልጥፍና፣ ለምቾት እና ለዘላቂ የአቪዬሽን አመራር ያለንን ቁርጠኝነት ይበልጥ ያሳድጋል” ሲል አየር መንገዱ በማኅበራዊ የትስስር ገጹ ላይ ገልጿል፡፡ ኤርባስ... 01.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-01T11:49+0300
2025-11-01T11:49+0300
2025-11-01T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/01/2053233_0:57:601:395_1920x0_80_0_0_483896f798ee540d1271566249d7489b.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 21ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን መቀበሉን አስታወቀ “ለቅልጥፍና፣ ለምቾት እና ለዘላቂ የአቪዬሽን አመራር ያለንን ቁርጠኝነት ይበልጥ ያሳድጋል” ሲል አየር መንገዱ በማኅበራዊ የትስስር ገጹ ላይ ገልጿል፡፡ ኤርባስ ኤ350-900 ሞዴል በመደበኛ ባለሦስት ክፍል አቀማመጥ ከ332 እስከ 352 መንገደኞችን ያስተናግዳል፡፡ እንዲሁም ከአጭር ርቀት እስከ ብዙ ርቀት በረራዎች 18,000 ኪሎ ሜትር በረራዎችን ሳያርፍ መብረር ይችላል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገር ውስጥ የኢንዱስትሪ ማስፋፊያው አውሮፕላን ለማምረት እቅድ እንዳለው መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/01/2053233_0:0:601:451_1920x0_80_0_0_cda52b00ccc58644688ad8927e5ddd01.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 21ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን መቀበሉን አስታወቀ
11:49 01.11.2025 (የተሻሻለ: 11:54 01.11.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 21ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን መቀበሉን አስታወቀ
“ለቅልጥፍና፣ ለምቾት እና ለዘላቂ የአቪዬሽን አመራር ያለንን ቁርጠኝነት ይበልጥ ያሳድጋል” ሲል አየር መንገዱ በማኅበራዊ የትስስር ገጹ ላይ ገልጿል፡፡
ኤርባስ ኤ350-900 ሞዴል በመደበኛ ባለሦስት ክፍል አቀማመጥ ከ332 እስከ 352 መንገደኞችን ያስተናግዳል፡፡ እንዲሁም ከአጭር ርቀት እስከ ብዙ ርቀት በረራዎች 18,000 ኪሎ ሜትር በረራዎችን ሳያርፍ መብረር ይችላል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገር ውስጥ የኢንዱስትሪ ማስፋፊያው አውሮፕላን ለማምረት እቅድ እንዳለው መዘገቡ ይታወሳል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X