https://amh.sputniknews.africa
ፔንታጎን ለዩክሬን የረጅም ርቀት ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለመላክ ፍቃድ ሰጠ
ፔንታጎን ለዩክሬን የረጅም ርቀት ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለመላክ ፍቃድ ሰጠ
Sputnik አፍሪካ
ፔንታጎን ለዩክሬን የረጅም ርቀት ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለመላክ ፍቃድ ሰጠ ውሳኔው የአሜሪካን ክምችት ሳይነካ በማረጋገጥ የተሰጠ መሆኑ ተነግሯል። የመጨረሻው ውሳኔ በትራምፕ እጅ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ ከፑቲን ጋር ከተነጋገሩ በኋላ አቋማቸውን ቀይረው አሜሪካ... 31.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-31T20:48+0300
2025-10-31T20:48+0300
2025-10-31T21:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1f/2052150_0:33:599:370_1920x0_80_0_0_5c7fc8bb3fe8a5b9a2382f8d1712c76a.jpg
ፔንታጎን ለዩክሬን የረጅም ርቀት ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለመላክ ፍቃድ ሰጠ ውሳኔው የአሜሪካን ክምችት ሳይነካ በማረጋገጥ የተሰጠ መሆኑ ተነግሯል። የመጨረሻው ውሳኔ በትራምፕ እጅ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ ከፑቲን ጋር ከተነጋገሩ በኋላ አቋማቸውን ቀይረው አሜሪካ ሚሳኤሎቹ ለራሷ "እንደሚያስፈልጓት" መግለፃቸው ይታወሳል። ይህም ዘለንስኪን በእንጥልጥል አውሮፓን የበይ ተመልካች አድርጎ ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1f/2052150_32:0:568:402_1920x0_80_0_0_9364355d3e42ef7170fb48f2eaacf314.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፔንታጎን ለዩክሬን የረጅም ርቀት ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለመላክ ፍቃድ ሰጠ
20:48 31.10.2025 (የተሻሻለ: 21:04 31.10.2025) ፔንታጎን ለዩክሬን የረጅም ርቀት ቶማሃውክ ሚሳኤሎችን ለመላክ ፍቃድ ሰጠ
ውሳኔው የአሜሪካን ክምችት ሳይነካ በማረጋገጥ የተሰጠ መሆኑ ተነግሯል።
የመጨረሻው ውሳኔ በትራምፕ እጅ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ ከፑቲን ጋር ከተነጋገሩ በኋላ አቋማቸውን ቀይረው አሜሪካ ሚሳኤሎቹ ለራሷ "እንደሚያስፈልጓት" መግለፃቸው ይታወሳል። ይህም ዘለንስኪን በእንጥልጥል አውሮፓን የበይ ተመልካች አድርጎ ነበር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X