https://amh.sputniknews.africa
የዜጎችን ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ወደ 200 ሌትር ለማድረስ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
የዜጎችን ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ወደ 200 ሌትር ለማድረስ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የዜጎችን ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ወደ 200 ሌትር ለማድረስ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ያስቀመጠውን ዓመታዊ የዜጎች የወተት ፍጆታ አሃዝ ማሳከት በሚያስችል መንገድ ላይ መሆኗን፤ በሚኒስቴሩ የእንስሳት እና ዓሣ ሐብት... 31.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-31T16:50+0300
2025-10-31T16:50+0300
2025-10-31T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1f/2047901_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_6b62e83ac7f5c13340eca4980f620953.jpg
የዜጎችን ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ወደ 200 ሌትር ለማድረስ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር  ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ያስቀመጠውን ዓመታዊ የዜጎች የወተት ፍጆታ አሃዝ ማሳከት በሚያስችል መንገድ ላይ መሆኗን፤ በሚኒስቴሩ የእንስሳት እና ዓሣ ሐብት ልማት ዘርፍ የወተት ሐብት ልማት ዴስክ ኃላፊ ኩሪባቸው እንዳለ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።"እየተገበርነው ባለነው ሀገር አቀፍ የወተት ሐብት ልማት ስትራቴጂ መሠረት እ.አ.አ በ2031፤ ከ28.4 ቢሊዮን ሊትር በላይ ወተት ለማምረት እየሠራን ነው። የላሞች አመጋገብ፣ ጤና እና የዝርያ ማሻሻል ዋነኛ የትኩረት መስኮቻችን ናቸው" ብለዋል። ኃላፊዋ በወተት ሐብት ልማት ዙሪያ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ እየተከናወኑ ስላሉ ተግባራትም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       2025
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       የዜጎችን ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ወደ 200 ሌትር ለማድረስ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የዜጎችን ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ወደ 200 ሌትር ለማድረስ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
2025-10-31T16:50+0300
true
    PT1S
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዜጎችን ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ወደ 200 ሌትር ለማድረስ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር
16:50 31.10.2025  (የተሻሻለ: 16:54 31.10.2025) የዜጎችን ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ወደ 200 ሌትር ለማድረስ እየሠራን ነው - የግብርና ሚኒስቴር 
 ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ያስቀመጠውን ዓመታዊ የዜጎች የወተት ፍጆታ አሃዝ ማሳከት በሚያስችል መንገድ ላይ መሆኗን፤ በሚኒስቴሩ የእንስሳት እና ዓሣ ሐብት ልማት ዘርፍ የወተት ሐብት ልማት ዴስክ ኃላፊ ኩሪባቸው እንዳለ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
"እየተገበርነው ባለነው ሀገር አቀፍ የወተት ሐብት ልማት ስትራቴጂ መሠረት እ.አ.አ በ2031፤ ከ28.4 ቢሊዮን ሊትር በላይ ወተት ለማምረት እየሠራን ነው። የላሞች አመጋገብ፣ ጤና እና የዝርያ ማሻሻል ዋነኛ የትኩረት መስኮቻችን ናቸው" ብለዋል። 
ኃላፊዋ በወተት ሐብት ልማት ዙሪያ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ እየተከናወኑ ስላሉ ተግባራትም አንስተዋል።
 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X