https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሀገራት ሩሲያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻዋ ድል እንደምታገኝ እርግጠኞች ናቸው - ሩሲያዊ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ
የአፍሪካ ሀገራት ሩሲያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻዋ ድል እንደምታገኝ እርግጠኞች ናቸው - ሩሲያዊ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ሩሲያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻዋ ድል እንደምታገኝ እርግጠኞች ናቸው - ሩሲያዊ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ "የአፍሪካ ሀገራት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ በኋላ ከማዕቀብ ጋር የተያያዙ ስጋቶች ቢኖሩም ለሩሲያ ፊታቸውን አላዞሩም" ሲሉ... 31.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-31T15:20+0300
2025-10-31T15:20+0300
2025-10-31T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1f/2046824_0:35:800:485_1920x0_80_0_0_4b38876635fcb1fe92fbb1f1d95c0c39.jpg
የአፍሪካ ሀገራት ሩሲያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻዋ ድል እንደምታገኝ እርግጠኞች ናቸው - ሩሲያዊ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ "የአፍሪካ ሀገራት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ በኋላ ከማዕቀብ ጋር የተያያዙ ስጋቶች ቢኖሩም ለሩሲያ ፊታቸውን አላዞሩም" ሲሉ የሩሲያ የሳይንስ አካዳሚ የአፍሪካ ጥናቶች ተቋም ዳይሬክተር ኢሪና አብራሞቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። በአፍሪካ ምዕራባውያንን የሚደግፉ ሀገራት የሉም፤ በአንዳንድ ሀገራት ወደ ምዕራቡ ዓለም ከሚያዘነብሉ ልሂቃንና መሪዎች ውጪ ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል።በአጠቃላይ አፍሪካውያን ብሔራዊ ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ ቁርጠኛ መሆናቸውን አብራሞቫ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       2025
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት ሩሲያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻዋ ድል እንደምታገኝ እርግጠኞች ናቸው - ሩሲያዊ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ
15:20 31.10.2025  (የተሻሻለ: 15:24 31.10.2025) የአፍሪካ ሀገራት ሩሲያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻዋ ድል እንደምታገኝ እርግጠኞች ናቸው - ሩሲያዊ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪ 
"የአፍሪካ ሀገራት ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ከተጀመረ በኋላ ከማዕቀብ ጋር የተያያዙ ስጋቶች ቢኖሩም ለሩሲያ ፊታቸውን አላዞሩም" ሲሉ የሩሲያ የሳይንስ አካዳሚ የአፍሪካ ጥናቶች ተቋም ዳይሬክተር ኢሪና አብራሞቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
 በአፍሪካ ምዕራባውያንን የሚደግፉ ሀገራት የሉም፤ በአንዳንድ ሀገራት ወደ ምዕራቡ ዓለም ከሚያዘነብሉ ልሂቃንና መሪዎች ውጪ ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል።
በአጠቃላይ አፍሪካውያን ብሔራዊ ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ ቁርጠኛ መሆናቸውን አብራሞቫ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X