https://amh.sputniknews.africa
ኪዬቭ በዩክሬን ግጭት ዙሪያ በያዙት ተጨባጭ አቋም የተነሳ የአፍሪካ ሀገራትን መበቀል ትፈልጋለች - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
ኪዬቭ በዩክሬን ግጭት ዙሪያ በያዙት ተጨባጭ አቋም የተነሳ የአፍሪካ ሀገራትን መበቀል ትፈልጋለች - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
ኪዬቭ በዩክሬን ግጭት ዙሪያ በያዙት ተጨባጭ አቋም የተነሳ የአፍሪካ ሀገራትን መበቀል ትፈልጋለች - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዩክሬን የአሸባሪነት ባህሪዋን በድጋሚ አረጋግጣለች ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።"የኪዬቭ አገዛዝ ታጣቂዎችን... 31.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-31T11:17+0300
2025-10-31T11:17+0300
2025-10-31T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1f/2045279_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_8011623342eb903d00628f56d0bf4bff.jpg
ኪዬቭ በዩክሬን ግጭት ዙሪያ በያዙት ተጨባጭ አቋም የተነሳ የአፍሪካ ሀገራትን መበቀል ትፈልጋለች - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዩክሬን የአሸባሪነት ባህሪዋን በድጋሚ አረጋግጣለች ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።"የኪዬቭ አገዛዝ ታጣቂዎችን በማሠልጠን እና የኔቶ ሀገራት ለዩክሬን የሚያቀርቡትን የምዕራባውያን መሳሪያ በማስታጠቅ ጥቃቶች እንዲፈጽሙ እገዛ ያደርጋል፤ ይህ ሁሉ በአውሮፓ ኅብረት የሚሸፈን ነው" ሲሉ በጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አንስተዋል።የኪዬቭ አገዛዝ ደጋፊዎች የአፍሪካን አህጉር ከሩሲያ ጋር ወደ ግጭት ለመሳብ የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ ይመስላል ሲሉም ቃል አቀባይዋ ገልጸዋል።"የኪዬቭ ባለሥልጣናት በዩክሬን ዙሪያ ባለው ሁኔታ በያዙት ተጨባጭ አቋም የተነሳ አፍሪካውያንን እየተበቀሉ እንደሆነ በግልጽ ይታያል" ብለዋል። ሩሲያ በበኩሏ ለአፍሪካ ሀገራት አስተማማኝ አጋር በመሆን፤ ያለፖለቲካዊ ጣልቃገብነትና ድርብ መስፈርት ለአኅጉሪቱ ሰላምና ደህንነት ቅድሚያ እንደምትሰጥ ዛካሮቫ አስታውቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       2025
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       Sputnik አፍሪካ
 feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
       sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኪዬቭ በዩክሬን ግጭት ዙሪያ በያዙት ተጨባጭ አቋም የተነሳ የአፍሪካ ሀገራትን መበቀል ትፈልጋለች - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
11:17 31.10.2025  (የተሻሻለ: 11:24 31.10.2025) ኪዬቭ በዩክሬን ግጭት ዙሪያ በያዙት ተጨባጭ አቋም የተነሳ የአፍሪካ ሀገራትን መበቀል ትፈልጋለች - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
 ዩክሬን የአሸባሪነት ባህሪዋን በድጋሚ አረጋግጣለች ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።
"የኪዬቭ አገዛዝ ታጣቂዎችን በማሠልጠን እና የኔቶ ሀገራት ለዩክሬን የሚያቀርቡትን የምዕራባውያን መሳሪያ በማስታጠቅ ጥቃቶች እንዲፈጽሙ እገዛ ያደርጋል፤ ይህ ሁሉ በአውሮፓ ኅብረት የሚሸፈን ነው" ሲሉ በጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አንስተዋል።
የኪዬቭ አገዛዝ ደጋፊዎች የአፍሪካን አህጉር ከሩሲያ ጋር ወደ ግጭት ለመሳብ የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ ይመስላል ሲሉም ቃል አቀባይዋ ገልጸዋል።
"የኪዬቭ ባለሥልጣናት በዩክሬን ዙሪያ ባለው ሁኔታ በያዙት ተጨባጭ አቋም የተነሳ አፍሪካውያንን እየተበቀሉ እንደሆነ በግልጽ ይታያል" ብለዋል።
 ሩሲያ በበኩሏ ለአፍሪካ ሀገራት አስተማማኝ አጋር በመሆን፤ ያለፖለቲካዊ ጣልቃገብነትና ድርብ መስፈርት ለአኅጉሪቱ ሰላምና ደህንነት ቅድሚያ እንደምትሰጥ ዛካሮቫ አስታውቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X