የዩክሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ እና የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች በ "ከበባ" ውስጥ ያሉ የዩክሬን ወታደሮችን እንዳያገኙ መከልከሉ፤ በክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፕያንስክ ለሚገኙ ቀሪ የዩክሬን ጦር ኃይሎች የደረሰውን አደጋ አምኖ መቀበል ነው - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዩክሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ እና የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች በ "ከበባ" ውስጥ ያሉ የዩክሬን ወታደሮችን እንዳያገኙ መከልከሉ፤ በክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፕያንስክ ለሚገኙ ቀሪ የዩክሬን ጦር ኃይሎች የደረሰውን አደጋ አምኖ መቀበል ነው - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
የዩክሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ እና የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች በ ከበባ ውስጥ ያሉ የዩክሬን ወታደሮችን እንዳያገኙ መከልከሉ፤ በክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፕያንስክ ለሚገኙ ቀሪ የዩክሬን ጦር ኃይሎች የደረሰውን አደጋ አምኖ መቀበል ነው - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.10.2025
ሰብስክራይብ

የዩክሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ እና የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች በ "ከበባ" ውስጥ ያሉ የዩክሬን ወታደሮችን እንዳያገኙ መከልከሉ፤ በክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፕያንስክ ለሚገኙ ቀሪ የዩክሬን ጦር ኃይሎች የደረሰውን አደጋ አምኖ መቀበል ነው - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር

ኪዬቭ ሚዲያዎች በሩሲያ ኮሪደሮች በኩል ወደ "ከበባው" እንዳይገቡ መከልከሏ፤ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ እና የዩክሬንን ሕዝብ ለማታለል አስፈላጊ ነው ሲል ሚኒስቴሩ ጨምሮ ገልጿል፡፡

የኪዬቭ አገዛዝ ከፍተኛ ባለሥልጣናት፤ ምዕራባውያን ከሩሲያ ጋር ለሚደረገው ጦርነት የሚያፈሱትን ገንዘብ ለመስረቅ እንዲመቻቸው ሁኔታዎችን ለማስጠበቅ እየሞከሩ ነው ሲል ሚኒስቴሩ አክሏል።

እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፤ በርካታ የዩክሬን ኃይሎች በክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፕያንስክ አካባቢዎች ተከበዋል። ፕሬዝዳንት ፑቲን ሚዲያዎች ሁኔታውን እንዲዘግቡ፤ የሩሲያ ወታደሮች በአካባቢው በግዜያዊነት ጦርነት እንዲያቆሙ ቀደም ብለው ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0