https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት የዘርፉን ሀገር በቀል ዕውቀቶች ይበልጥ ሊፈትሹ ይገባል - የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊ
የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት የዘርፉን ሀገር በቀል ዕውቀቶች ይበልጥ ሊፈትሹ ይገባል - የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት የዘርፉን ሀገር በቀል ዕውቀቶች ይበልጥ ሊፈትሹ ይገባል - የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊ አፍሪካ ለዘመናዊ ስልተ ምርት መሠረት መሆን የሚችሉ በተግባር የተፈተሹ ጥንታዊ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዳሏት የሚናገሩት... 30.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-30T20:35+0300
2025-10-30T20:35+0300
2025-10-30T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1e/2043551_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_82c6b7d48368c9bd0eea4c296396d59a.jpg
የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት የዘርፉን ሀገር በቀል ዕውቀቶች ይበልጥ ሊፈትሹ ይገባል - የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊ አፍሪካ ለዘመናዊ ስልተ ምርት መሠረት መሆን የሚችሉ በተግባር የተፈተሹ ጥንታዊ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዳሏት የሚናገሩት የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት የትምህርት፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ዳይሬክተር ማሃማ ዊድራጎ ናቸው። "ሀገር በቀል ዕውቀቶች ለሁሉም የልማት መስኮች በጣም ወሳኝ ናቸው። ግብርናን በዘላቂነት ማስቀጠል እና የዓየር ንብረት ለውጥን በተወሰነ ደረጃም ቢሆን መቋቋም የቻልነው በእነዚህ ጥንታዊ ዕውቀቶች ነው" ብለዋል። ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ እነዚህ ዕውቀቶች በዘላቂነት መጠቀም ስለሚያስችሉ ፖሊሲዎችም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት የዘርፉን ሀገር በቀል ዕውቀቶች ይበልጥ ሊፈትሹ ይገባል - የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት የዘርፉን ሀገር በቀል ዕውቀቶች ይበልጥ ሊፈትሹ ይገባል - የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊ
2025-10-30T20:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1e/2043551_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_4a19d224f0f6e6f799084ef415cf794d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት የዘርፉን ሀገር በቀል ዕውቀቶች ይበልጥ ሊፈትሹ ይገባል - የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊ
20:35 30.10.2025 (የተሻሻለ: 20:44 30.10.2025) የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት የዘርፉን ሀገር በቀል ዕውቀቶች ይበልጥ ሊፈትሹ ይገባል - የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት ኃላፊ
አፍሪካ ለዘመናዊ ስልተ ምርት መሠረት መሆን የሚችሉ በተግባር የተፈተሹ ጥንታዊ ሀገር በቀል ዕውቀቶች እንዳሏት የሚናገሩት የቀድሞ የአፍሪካ ኅብረት የትምህርት፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ዳይሬክተር ማሃማ ዊድራጎ ናቸው።
"ሀገር በቀል ዕውቀቶች ለሁሉም የልማት መስኮች በጣም ወሳኝ ናቸው። ግብርናን በዘላቂነት ማስቀጠል እና የዓየር ንብረት ለውጥን በተወሰነ ደረጃም ቢሆን መቋቋም የቻልነው በእነዚህ ጥንታዊ ዕውቀቶች ነው" ብለዋል።
ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ እነዚህ ዕውቀቶች በዘላቂነት መጠቀም ስለሚያስችሉ ፖሊሲዎችም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X