https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን የዩክሬን የጦር ኃይሎች የተከቡባቸው የክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፒያንስክ አካባቢዎችን ለሚጎበኙ የውጭ ጋዜጠኞች መተላለፊያ እንዲረጋገጥ ትዕዛዝ ሰጡ
ፑቲን የዩክሬን የጦር ኃይሎች የተከቡባቸው የክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፒያንስክ አካባቢዎችን ለሚጎበኙ የውጭ ጋዜጠኞች መተላለፊያ እንዲረጋገጥ ትዕዛዝ ሰጡ
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን የዩክሬን የጦር ኃይሎች የተከቡባቸው የክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፒያንስክ አካባቢዎችን ለሚጎበኙ የውጭ ጋዜጠኞች መተላለፊያ እንዲረጋገጥ ትዕዛዝ ሰጡየዩክሬን ጋዜጠኞች፤ ከዩክሬን የጦር ኃይሎች ትዕዛዝ ሲጠየቅ እነዚህን አካባቢዎች መጎብኘት... 30.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-30T16:32+0300
2025-10-30T16:32+0300
2025-10-30T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1e/2041602_0:41:800:491_1920x0_80_0_0_75053fe365de0d57a3fb1b331993e02f.jpg
ፑቲን የዩክሬን የጦር ኃይሎች የተከቡባቸው የክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፒያንስክ አካባቢዎችን ለሚጎበኙ የውጭ ጋዜጠኞች መተላለፊያ እንዲረጋገጥ ትዕዛዝ ሰጡየዩክሬን ጋዜጠኞች፤ ከዩክሬን የጦር ኃይሎች ትዕዛዝ ሲጠየቅ እነዚህን አካባቢዎች መጎብኘት ይችላሉ፡፡የሩሲያ ጦር ሠራዊት አስፈላጊ ከሆነ በእነዚህ አካባቢዎች ለ5-6 ሰዓታት ግጭት ለማስቆም ዝግጁ መሆኑን የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ሚኒስቴሩ ለጋዜጠኞችም ሆነ ለሩሲያ ወታደራዊ ሠራተኞች የደህንነት ዋስትና የሚኖር ከሆነ፤ የዩክሬንን ጨምሮ ለውጭ ሚዲያ ቡድኖች ያልተገደበ የመግቢያ እና የመውጫ ኮሪደሮች ለማዘጋጀት ፍቃደኛ እንደሆነ ገልጿል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1e/2041602_46:0:754:531_1920x0_80_0_0_1c2f0c714db53aa29136f308abb76735.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን የዩክሬን የጦር ኃይሎች የተከቡባቸው የክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፒያንስክ አካባቢዎችን ለሚጎበኙ የውጭ ጋዜጠኞች መተላለፊያ እንዲረጋገጥ ትዕዛዝ ሰጡ
16:32 30.10.2025 (የተሻሻለ: 16:44 30.10.2025) ፑቲን የዩክሬን የጦር ኃይሎች የተከቡባቸው የክራስኖአርሜይስክ፣ ዲሚትሮቭ እና ኩፒያንስክ አካባቢዎችን ለሚጎበኙ የውጭ ጋዜጠኞች መተላለፊያ እንዲረጋገጥ ትዕዛዝ ሰጡ
የዩክሬን ጋዜጠኞች፤ ከዩክሬን የጦር ኃይሎች ትዕዛዝ ሲጠየቅ እነዚህን አካባቢዎች መጎብኘት ይችላሉ፡፡
የሩሲያ ጦር ሠራዊት አስፈላጊ ከሆነ በእነዚህ አካባቢዎች ለ5-6 ሰዓታት ግጭት ለማስቆም ዝግጁ መሆኑን የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ሚኒስቴሩ ለጋዜጠኞችም ሆነ ለሩሲያ ወታደራዊ ሠራተኞች የደህንነት ዋስትና የሚኖር ከሆነ፤ የዩክሬንን ጨምሮ ለውጭ ሚዲያ ቡድኖች ያልተገደበ የመግቢያ እና የመውጫ ኮሪደሮች ለማዘጋጀት ፍቃደኛ እንደሆነ ገልጿል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X