https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ቻይና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ሰፊ የትብብር ምኅዳር አላቸው - ቻይናዊ የእንስሳት እና የወተት ተዋጽኦ ባለሙያ
ኢትዮጵያ እና ቻይና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ሰፊ የትብብር ምኅዳር አላቸው - ቻይናዊ የእንስሳት እና የወተት ተዋጽኦ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ቻይና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ሰፊ የትብብር ምኅዳር አላቸው - ቻይናዊ የእንስሳት እና የወተት ተዋጽኦ ባለሙያ ዌን ሊሚንግ፤ ኢትዮጵያ ከቻይና-አፍሪካ የግብርና ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ጥምረት በከፍተኛው ተጠቃሚ መሆን እንደምትችል... 29.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-29T20:05+0300
2025-10-29T20:05+0300
2025-10-29T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1d/2035361_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_15007c85375c75d7b82481d7b5f2d75e.jpg
ኢትዮጵያ እና ቻይና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ሰፊ የትብብር ምኅዳር አላቸው - ቻይናዊ የእንስሳት እና የወተት ተዋጽኦ ባለሙያ ዌን ሊሚንግ፤ ኢትዮጵያ ከቻይና-አፍሪካ የግብርና ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ጥምረት በከፍተኛው ተጠቃሚ መሆን እንደምትችል ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡ ባለሙያው በአፍሪካ በቀንድ ከብት ብዛት ቀዳሚ የሆነችው ሀገሪቱ፤ በዕውቀት እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ይበልጥ መሥራት አንዳለባትም አንስተዋል።"ኢትዮጵያ አፍሪካ ውስጥ ቁልፍ ሀገር ናት። ጥምረቱ ኢትዮጵያ ያላትን የእንስሳት ሐብት ውጤታማ በሆነ መንገድ መጠቀም የሚያስችሉ ስልቶችን በጋራ ለመቀየስ ያስችላል" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ እና ቻይና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ሰፊ የትብብር ምኅዳር አላቸው - ቻይናዊ የእንስሳት እና የወተት ተዋጽኦ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ቻይና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ሰፊ የትብብር ምኅዳር አላቸው - ቻይናዊ የእንስሳት እና የወተት ተዋጽኦ ባለሙያ
2025-10-29T20:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1d/2035361_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e49a5062df0a211d85337914a66eb3a7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ቻይና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ሰፊ የትብብር ምኅዳር አላቸው - ቻይናዊ የእንስሳት እና የወተት ተዋጽኦ ባለሙያ
20:05 29.10.2025 (የተሻሻለ: 20:14 29.10.2025) ኢትዮጵያ እና ቻይና በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ሰፊ የትብብር ምኅዳር አላቸው - ቻይናዊ የእንስሳት እና የወተት ተዋጽኦ ባለሙያ
ዌን ሊሚንግ፤ ኢትዮጵያ ከቻይና-አፍሪካ የግብርና ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ጥምረት በከፍተኛው ተጠቃሚ መሆን እንደምትችል ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡
ባለሙያው በአፍሪካ በቀንድ ከብት ብዛት ቀዳሚ የሆነችው ሀገሪቱ፤ በዕውቀት እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ይበልጥ መሥራት አንዳለባትም አንስተዋል።
"ኢትዮጵያ አፍሪካ ውስጥ ቁልፍ ሀገር ናት። ጥምረቱ ኢትዮጵያ ያላትን የእንስሳት ሐብት ውጤታማ በሆነ መንገድ መጠቀም የሚያስችሉ ስልቶችን በጋራ ለመቀየስ ያስችላል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X