ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሰላም እና መረጋጋት በድጋሚ ቁርጠኝነቷን አረጋገጠች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሰላም እና መረጋጋት በድጋሚ ቁርጠኝነቷን አረጋገጠች
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሰላም እና መረጋጋት በድጋሚ ቁርጠኝነቷን አረጋገጠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.10.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ሰላም እና መረጋጋት በድጋሚ ቁርጠኝነቷን አረጋገጠች

የቀጣናውን የኢኮኖሚ ውህደት ለማሻሻል የመሠረተ ልማት ትስስርን ማጠናከር ወሳኝ እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ፤ የደቡበ ሱዳን አቢዬ ኮሚቴ ከፍተኛ ልዑክን በአዲስ አበባ አግኝተው ባነጋገሩበት ወቅት አስረግጠዋል፡፡

የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር አኩዬ ቦና ማልዋልን የሚያካትተው የልዑካን ቡድን፤ በደቡብ ሱዳን በተለይም በአቢዬ ስላለው ወቃትዊ ሁኔታ ለሚኒስትር ጌዲዮን ገለጻ አድርጓል፡፡

ልዑኩ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በተሳካ ሁኔታ መመረቁን አስመልክቶም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት እንዳስተላለፈ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0