https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን ለልደታቸው ከወታደሮች ለተበረከቱላቸው በጥይት የተመቱ የቅዱሳን አዶ ስጦታዎች ምሥጋና አቀረቡ
ፑቲን ለልደታቸው ከወታደሮች ለተበረከቱላቸው በጥይት የተመቱ የቅዱሳን አዶ ስጦታዎች ምሥጋና አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን ለልደታቸው ከወታደሮች ለተበረከቱላቸው በጥይት የተመቱ የቅዱሳን አዶ ስጦታዎች ምሥጋና አቀረቡ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሞስኮን ማዕከላዊ ወታደራዊ ክሊኒካል ሆስፒታል በጎበኙበት ወቅት፤ በውጊያ ከደረሰባቸው ጉዳት እያገገሙ ከሚገኙ የሩሲያ... 29.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-29T15:55+0300
2025-10-29T15:55+0300
2025-10-29T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1d/2031930_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_470f4ead49fff7fc4a8ea6d50b6f9080.jpg
ፑቲን ለልደታቸው ከወታደሮች ለተበረከቱላቸው በጥይት የተመቱ የቅዱሳን አዶ ስጦታዎች ምሥጋና አቀረቡ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሞስኮን ማዕከላዊ ወታደራዊ ክሊኒካል ሆስፒታል በጎበኙበት ወቅት፤ በውጊያ ከደረሰባቸው ጉዳት እያገገሙ ከሚገኙ የሩሲያ ወታደሮች ለተሰጣቸው በጥይት የተበሱ የቅዱሳን ስዕላት ጥልቅ ምሳሌያዊ የልደት ስጦታ አመሥግነዋል፡፡ “በጦርነት ራሳችሁን እየሰዋችሁ፤ ህይወታችሁን እና ጤናችሁን አደጋ ላይ ጥላችሁ፤ የልደቴን ቀን በማስታወስ ስጦታ ብቻ ሳይሆን፤ ህይወታችሁን የጠበቁ የቅዱሳን መታሰቢያ ልካችኋል። እነዚህ የጥይት ምልክቶች እነዚህ አዶዎች እንዴት እንደጠበቋችሁ ያሳያሉ” ሲሉ ፑቲን ለወታደሮቹ ተናግረዋል፡፡ ስጦታው እጅግ ስሜታቸውን እንደነካው እና ወዲያውኑ ወታደሮቹን በአካል እንዲያገኙ እንዳደረጋቸው ተናግረዋል፡፡ “በቅድሚያ እና ከሁሉም በላይ ለእናት ሀገር ላደረጋችሁት አገልግሎት ማመስገን እፈልጋለሁ” ብለዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ፑቲን ለልደታቸው ከወታደሮች ለተበረከቱላቸው በጥይት የተመቱ የቅዱሳን አዶ ስጦታዎች ምሥጋና አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን ለልደታቸው ከወታደሮች ለተበረከቱላቸው በጥይት የተመቱ የቅዱሳን አዶ ስጦታዎች ምሥጋና አቀረቡ
2025-10-29T15:55+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1d/2031930_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_5d317aba02facacf0a4bf57aeb133bf5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን ለልደታቸው ከወታደሮች ለተበረከቱላቸው በጥይት የተመቱ የቅዱሳን አዶ ስጦታዎች ምሥጋና አቀረቡ
15:55 29.10.2025 (የተሻሻለ: 16:04 29.10.2025) ፑቲን ለልደታቸው ከወታደሮች ለተበረከቱላቸው በጥይት የተመቱ የቅዱሳን አዶ ስጦታዎች ምሥጋና አቀረቡ
ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሞስኮን ማዕከላዊ ወታደራዊ ክሊኒካል ሆስፒታል በጎበኙበት ወቅት፤ በውጊያ ከደረሰባቸው ጉዳት እያገገሙ ከሚገኙ የሩሲያ ወታደሮች ለተሰጣቸው በጥይት የተበሱ የቅዱሳን ስዕላት ጥልቅ ምሳሌያዊ የልደት ስጦታ አመሥግነዋል፡፡
“በጦርነት ራሳችሁን እየሰዋችሁ፤ ህይወታችሁን እና ጤናችሁን አደጋ ላይ ጥላችሁ፤ የልደቴን ቀን በማስታወስ ስጦታ ብቻ ሳይሆን፤ ህይወታችሁን የጠበቁ የቅዱሳን መታሰቢያ ልካችኋል። እነዚህ የጥይት ምልክቶች እነዚህ አዶዎች እንዴት እንደጠበቋችሁ ያሳያሉ” ሲሉ ፑቲን ለወታደሮቹ ተናግረዋል፡፡
ስጦታው እጅግ ስሜታቸውን እንደነካው እና ወዲያውኑ ወታደሮቹን በአካል እንዲያገኙ እንዳደረጋቸው ተናግረዋል፡፡
“በቅድሚያ እና ከሁሉም በላይ ለእናት ሀገር ላደረጋችሁት አገልግሎት ማመስገን እፈልጋለሁ” ብለዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X