https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደሮች በተከበቡባቸው አካባቢዎች የዩክሬን እና የውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙኃን እንዲገቡ ለመፍቀድ ዝግጁ ናቸው - ፑቲን
የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደሮች በተከበቡባቸው አካባቢዎች የዩክሬን እና የውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙኃን እንዲገቡ ለመፍቀድ ዝግጁ ናቸው - ፑቲን
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደሮች በተከበቡባቸው አካባቢዎች የዩክሬን እና የውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙኃን እንዲገቡ ለመፍቀድ ዝግጁ ናቸው - ፑቲንየሩሲያ ወገን የመገናኛ ብዙኃን ተወካዮች እስካሉ ድረስ በተከበበው አካባቢ የውጊያ እንቅስቃሴዎችን... 29.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-29T15:30+0300
2025-10-29T15:30+0300
2025-10-29T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/2031661.jpg?1761741243
የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደሮች በተከበቡባቸው አካባቢዎች የዩክሬን እና የውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙኃን እንዲገቡ ለመፍቀድ ዝግጁ ናቸው - ፑቲንየሩሲያ ወገን የመገናኛ ብዙኃን ተወካዮች እስካሉ ድረስ በተከበበው አካባቢ የውጊያ እንቅስቃሴዎችን ለማቆም ዝግጁ ነው።ሩሲያ በዚህ ጊዜ ከዩክሬን ወገን በሚመጡ ትንኮሳዎች ዙሪያ ስጋቶች አሏት።የዩክሬን የፖለቲካ አመራር የተከበቡ የሀገሪቱ ዜጎችን እጣ ፈንታ በተመለከተ ውሳኔዎችን ማሳለፍ አለበት።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደሮች በተከበቡባቸው አካባቢዎች የዩክሬን እና የውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙኃን እንዲገቡ ለመፍቀድ ዝግጁ ናቸው - ፑቲን
15:30 29.10.2025 (የተሻሻለ: 15:34 29.10.2025) የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደሮች በተከበቡባቸው አካባቢዎች የዩክሬን እና የውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙኃን እንዲገቡ ለመፍቀድ ዝግጁ ናቸው - ፑቲን
የሩሲያ ወገን የመገናኛ ብዙኃን ተወካዮች እስካሉ ድረስ በተከበበው አካባቢ የውጊያ እንቅስቃሴዎችን ለማቆም ዝግጁ ነው።
ሩሲያ በዚህ ጊዜ ከዩክሬን ወገን በሚመጡ ትንኮሳዎች ዙሪያ ስጋቶች አሏት።
የዩክሬን የፖለቲካ አመራር የተከበቡ የሀገሪቱ ዜጎችን እጣ ፈንታ በተመለከተ ውሳኔዎችን ማሳለፍ አለበት።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X