ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ ስንዴ ሥራ አስጀመሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ ስንዴ ሥራ አስጀመሩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ ስንዴ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.10.2025
ሰብስክራይብ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ ስንዴ ሥራ አስጀመሩ

በዞኑ የሜካናይዜሽን አስተራረስ እያደገ በመሄዱ የአካባቢውን የግብርና ብቁነት እና ምርታማነት እያሳደገ እንደሚገኝ በማህበራዊ ገጻቸው ባጋሩት መልዕከት ጠቁመዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአካባቢው የሙዝ፣ ፓፓያ እና አሳ ክለስተር ሥራዎችንም ተመልክተናል ብለዋል።

“ዛሬ ከዓመት ወደ ዓመት እየጨመረ የሚሄድ ምርታማነት እየተመለከትን እንገኛለን። ለማደግ ምንም አይነት የውጭ ድጋፍ አይመጣም። እውነተኛውን የሀገራችን ለውጥ የሚመራው የራሳችን ጽናት፣ ፈጠራ እና የሥራ ትጋት ነው” ሲሉም መልዕክታቸን አስፍረዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ ስንዴ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ ስንዴ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ ስንዴ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ ስንዴ ሥራ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0