https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ መሠረተ ልማት ላይ ከተወነጨፉ የጠላት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ከ1 በመቶ በታች የሚሆኑት ዒላማቸው ጋር ደርሰዋል - የሩሲያ ፀጥታ ምክር ቤት
በሩሲያ መሠረተ ልማት ላይ ከተወነጨፉ የጠላት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ከ1 በመቶ በታች የሚሆኑት ዒላማቸው ጋር ደርሰዋል - የሩሲያ ፀጥታ ምክር ቤት
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ መሠረተ ልማት ላይ ከተወነጨፉ የጠላት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ከ1 በመቶ በታች የሚሆኑት ዒላማቸው ጋር ደርሰዋል - የሩሲያ ፀጥታ ምክር ቤት ሁሉም የሩሲያ የነዳጅ እና ጋዝ ኩባንያዎች ራሳቸውን ለመጠበቅ ከፍተኛ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን... 28.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-28T20:27+0300
2025-10-28T20:27+0300
2025-10-28T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2027639_1:0:799:449_1920x0_80_0_0_f465916256016fe4737b6caec1727293.jpg
በሩሲያ መሠረተ ልማት ላይ ከተወነጨፉ የጠላት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ከ1 በመቶ በታች የሚሆኑት ዒላማቸው ጋር ደርሰዋል - የሩሲያ ፀጥታ ምክር ቤት ሁሉም የሩሲያ የነዳጅ እና ጋዝ ኩባንያዎች ራሳቸውን ለመጠበቅ ከፍተኛ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ ማክሰኞ ዕለት ተናግረዋል። እነዚህ የምህንድስና እርምጃዎች እንዲሁም የሚበርሩ ቁሳቁሶችን በማውደም ላይ የተሠማሩ ተንቀሳቃሽ ተዋጊ ቡድኖች ሥራ ናቸው ሲሉ አስረድተዋል። "የጠላት ግቦች ግልጽ ናቸው፤ እጥረት ለመፍጠር፣ ሽብር ለመፍጠር፣ የእርሻ ዘመቻውን፣ የማሞቂያውን ወቅት እና ሌሎች በርካታ ነገሮችን ለማስተጓጎል ነው" ሲሉ ሾይጉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። በሩሲያ መሠረተ ልማት የሚደርሱ የድሮን ጥቃቶች በፍጥነት እንደሚወገዱ እና በሀገሪቱ አለመረጋጋት በመፍጠር ረገድ አስተዋፅኦ አይኖራቸውም ሲሉ ባለሥልጣኑ ደምድመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2027639_101:0:700:449_1920x0_80_0_0_55380beffd1af7ba079a525f58f32d69.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሩሲያ መሠረተ ልማት ላይ ከተወነጨፉ የጠላት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ከ1 በመቶ በታች የሚሆኑት ዒላማቸው ጋር ደርሰዋል - የሩሲያ ፀጥታ ምክር ቤት
20:27 28.10.2025 (የተሻሻለ: 20:34 28.10.2025) በሩሲያ መሠረተ ልማት ላይ ከተወነጨፉ የጠላት ሰው አልባ አውሮፕላኖች ከ1 በመቶ በታች የሚሆኑት ዒላማቸው ጋር ደርሰዋል - የሩሲያ ፀጥታ ምክር ቤት
ሁሉም የሩሲያ የነዳጅ እና ጋዝ ኩባንያዎች ራሳቸውን ለመጠበቅ ከፍተኛ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆኑን የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ሰርጌ ሾይጉ ማክሰኞ ዕለት ተናግረዋል።
እነዚህ የምህንድስና እርምጃዎች እንዲሁም የሚበርሩ ቁሳቁሶችን በማውደም ላይ የተሠማሩ ተንቀሳቃሽ ተዋጊ ቡድኖች ሥራ ናቸው ሲሉ አስረድተዋል።
"የጠላት ግቦች ግልጽ ናቸው፤ እጥረት ለመፍጠር፣ ሽብር ለመፍጠር፣ የእርሻ ዘመቻውን፣ የማሞቂያውን ወቅት እና ሌሎች በርካታ ነገሮችን ለማስተጓጎል ነው" ሲሉ ሾይጉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
በሩሲያ መሠረተ ልማት የሚደርሱ የድሮን ጥቃቶች በፍጥነት እንደሚወገዱ እና በሀገሪቱ አለመረጋጋት በመፍጠር ረገድ አስተዋፅኦ አይኖራቸውም ሲሉ ባለሥልጣኑ ደምድመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X