https://amh.sputniknews.africa
አዳዲስ ዝርያዎችን በመጠቀም የጤፍ ምርትን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል - የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት
አዳዲስ ዝርያዎችን በመጠቀም የጤፍ ምርትን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል - የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
አዳዲስ ዝርያዎችን በመጠቀም የጤፍ ምርትን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል - የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በምርምር የተገኙ አዳዲስ ዝርያዎች፤ የጤፍ ምርትን በሄክታር ከ10 ወደ 20 ኩንታል ማሳደግ መቻላቸውን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ... 28.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-28T19:57+0300
2025-10-28T19:57+0300
2025-10-28T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2027426_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3cf665ee892b6c0ab1bdf77ec9b1a3ba.jpg
አዳዲስ ዝርያዎችን በመጠቀም የጤፍ ምርትን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል - የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በምርምር የተገኙ አዳዲስ ዝርያዎች፤ የጤፍ ምርትን በሄክታር ከ10 ወደ 20 ኩንታል ማሳደግ መቻላቸውን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ከ15 ወይም ከ30 ዓመታት በፊት የስንዴ ምርት በሄክታር 15 ኩንታል ነበር። አሁን በአማካኝ በሄክታር 36 ኩንታል ሆኗል። ወደ ባሌ እና አርሲ ብትሄድ በሄክታር እስከ 80 ኩንታል የሚያገኙ አርሶ አደሮችም አሉ። ይህም በኢትዮጵያ ትልቅ ለውጥ ነው" ብለዋል።ዋና ዳይሬክተሩ ኢንስቲትዩቱ በአፈር እና ውሃ አጠባበቅ ላይ ሲያከናውናቸው የነበሩ ምርምሮች ለተገኘው ውጤት የላቀ አስተዋጽኦ እንዳላቸውም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አዳዲስ ዝርያዎችን በመጠቀም የጤፍ ምርትን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል - የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
አዳዲስ ዝርያዎችን በመጠቀም የጤፍ ምርትን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል - የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት
2025-10-28T19:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2027426_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_ba0b2fc9c72683eddc88ba543deeba53.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዝርያዎችን በመጠቀም የጤፍ ምርትን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል - የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት
19:57 28.10.2025 (የተሻሻለ: 20:04 28.10.2025) አዳዲስ ዝርያዎችን በመጠቀም የጤፍ ምርትን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል - የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት
በምርምር የተገኙ አዳዲስ ዝርያዎች፤ የጤፍ ምርትን በሄክታር ከ10 ወደ 20 ኩንታል ማሳደግ መቻላቸውን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ከ15 ወይም ከ30 ዓመታት በፊት የስንዴ ምርት በሄክታር 15 ኩንታል ነበር። አሁን በአማካኝ በሄክታር 36 ኩንታል ሆኗል። ወደ ባሌ እና አርሲ ብትሄድ በሄክታር እስከ 80 ኩንታል የሚያገኙ አርሶ አደሮችም አሉ። ይህም በኢትዮጵያ ትልቅ ለውጥ ነው" ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ኢንስቲትዩቱ በአፈር እና ውሃ አጠባበቅ ላይ ሲያከናውናቸው የነበሩ ምርምሮች ለተገኘው ውጤት የላቀ አስተዋጽኦ እንዳላቸውም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X