https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የስንዴ ምርቷን ይበልጥ በማሳደግ ከአፍሪካ ሰፊ ገበያ መጠቀም ትችላለች - የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት
ኢትዮጵያ የስንዴ ምርቷን ይበልጥ በማሳደግ ከአፍሪካ ሰፊ ገበያ መጠቀም ትችላለች - የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የስንዴ ምርቷን ይበልጥ በማሳደግ ከአፍሪካ ሰፊ ገበያ መጠቀም ትችላለች - የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስንዴን ቀዳሚ ኢኒሼቲቭ አድርጎ በመያዝ፤ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አብነት የሚሆን ስኬት... 28.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-28T19:50+0300
2025-10-28T19:50+0300
2025-10-28T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2027201_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_737e81a8596974d5dc61264a35c4d0de.jpg
ኢትዮጵያ የስንዴ ምርቷን ይበልጥ በማሳደግ ከአፍሪካ ሰፊ ገበያ መጠቀም ትችላለች - የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስንዴን ቀዳሚ ኢኒሼቲቭ አድርጎ በመያዝ፤ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አብነት የሚሆን ስኬት ማስመዝገቡን የድርጅቱ ረዳት ዋና ዳይሬክተር እና የአፍሪካ ተወካይ አበበ ሃይለገብርኤል ገልጸዋል። ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ሀገሪቱ ከራስ ፍጆታ ባለፈ በስንዴ ምርት የአፍሪካን ገበያ የመድረስ ሰፊ አቅም እንዳላት ተናግረዋል።"መንግሥት ለስንዴ ምርት ቅድሚያ ሰጥቷል። በዚህም የስንዴ ሽፋን ያላቸው ቦታዎች በመስፋታቸው ምርት ትርጉም ባለው ሁኔታ ጨምሯል" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ የስንዴ ምርቷን ይበልጥ በማሳደግ ከአፍሪካ ሰፊ ገበያ መጠቀም ትችላለች - የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የስንዴ ምርቷን ይበልጥ በማሳደግ ከአፍሪካ ሰፊ ገበያ መጠቀም ትችላለች - የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት
2025-10-28T19:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2027201_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_1d84a0d4eeb9ab3eeb4216dfcc0c80bd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የስንዴ ምርቷን ይበልጥ በማሳደግ ከአፍሪካ ሰፊ ገበያ መጠቀም ትችላለች - የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት
19:50 28.10.2025 (የተሻሻለ: 19:54 28.10.2025) ኢትዮጵያ የስንዴ ምርቷን ይበልጥ በማሳደግ ከአፍሪካ ሰፊ ገበያ መጠቀም ትችላለች - የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስንዴን ቀዳሚ ኢኒሼቲቭ አድርጎ በመያዝ፤ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አብነት የሚሆን ስኬት ማስመዝገቡን የድርጅቱ ረዳት ዋና ዳይሬክተር እና የአፍሪካ ተወካይ አበበ ሃይለገብርኤል ገልጸዋል።
ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ሀገሪቱ ከራስ ፍጆታ ባለፈ በስንዴ ምርት የአፍሪካን ገበያ የመድረስ ሰፊ አቅም እንዳላት ተናግረዋል።
"መንግሥት ለስንዴ ምርት ቅድሚያ ሰጥቷል። በዚህም የስንዴ ሽፋን ያላቸው ቦታዎች በመስፋታቸው ምርት ትርጉም ባለው ሁኔታ ጨምሯል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X