https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን የግብርና ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ አጋርነቶችን ማስፋት አለብን - የኡጋንዳ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ
የአፍሪካን የግብርና ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ አጋርነቶችን ማስፋት አለብን - የኡጋንዳ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የግብርና ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ አጋርነቶችን ማስፋት አለብን - የኡጋንዳ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ፍሬድ ብዊኖ ኪያኩላጋ፤ ክልላዊ አጋርነቶች የአፍሪካ ሀገራትን የግብርና ምርት የገበያ ትስስር እንደሚያጎለብቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡... 28.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-28T19:19+0300
2025-10-28T19:19+0300
2025-10-28T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2026481_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_83ff46cb274489434d6d120c7ae2e03b.jpg
የአፍሪካን የግብርና ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ አጋርነቶችን ማስፋት አለብን - የኡጋንዳ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ፍሬድ ብዊኖ ኪያኩላጋ፤ ክልላዊ አጋርነቶች የአፍሪካ ሀገራትን የግብርና ምርት የገበያ ትስስር እንደሚያጎለብቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ "እያንዳንዱ ሀገር ከጎረቤቶቹ ጋር የማይጣጣም ፖሊሲ ሊኖረው ይችላል። እኚህን ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ እና ለአፍሪካ አኅጉራዊ የንግድ ቀጣና ውጤታማነት እገዛ የሚያደርጉ አጋርነቶች ወሳኝ ናቸው" ብለዋል።ሚኒስትሩ መሰል አጋርነቶች ለግብርናው ዘርፍ የዕውቀት እና ክህሎት ሽግግር ፋይዳ እንዳላቸውም ነው ያብራሩት፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካን የግብርና ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ አጋርነቶችን ማስፋት አለብን - የኡጋንዳ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የግብርና ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ አጋርነቶችን ማስፋት አለብን - የኡጋንዳ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ
2025-10-28T19:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2026481_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_462d75bedd5d8fd290f9b60f92d4ad99.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካን የግብርና ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ አጋርነቶችን ማስፋት አለብን - የኡጋንዳ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ
19:19 28.10.2025 (የተሻሻለ: 19:24 28.10.2025) የአፍሪካን የግብርና ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ አጋርነቶችን ማስፋት አለብን - የኡጋንዳ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ
ፍሬድ ብዊኖ ኪያኩላጋ፤ ክልላዊ አጋርነቶች የአፍሪካ ሀገራትን የግብርና ምርት የገበያ ትስስር እንደሚያጎለብቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
"እያንዳንዱ ሀገር ከጎረቤቶቹ ጋር የማይጣጣም ፖሊሲ ሊኖረው ይችላል። እኚህን ፖሊሲዎች የሚያቀራርቡ እና ለአፍሪካ አኅጉራዊ የንግድ ቀጣና ውጤታማነት እገዛ የሚያደርጉ አጋርነቶች ወሳኝ ናቸው" ብለዋል።
ሚኒስትሩ መሰል አጋርነቶች ለግብርናው ዘርፍ የዕውቀት እና ክህሎት ሽግግር ፋይዳ እንዳላቸውም ነው ያብራሩት፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X