https://amh.sputniknews.africa/20251028/2025546.html
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በቀይ ባህር ዙርያ ከኤርትራ ጋር እንዲያደራድር ጥሪ አቀረበች
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በቀይ ባህር ዙርያ ከኤርትራ ጋር እንዲያደራድር ጥሪ አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በቀይ ባህር ዙርያ ከኤርትራ ጋር እንዲያደራድር ጥሪ አቀረበች “የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ተጠቃሚነት ጉዳይ አይቀሬ ስለሆነ፤ ቅድሚያ የምንሰጠውም ሰላምና ንግግር ስለሆነ ሸምግሉንና መፍትሄ አምጡለን፤ ይሄ ነው ጥያቄያችን”... 28.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-28T18:11+0300
2025-10-28T18:11+0300
2025-10-28T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2025392_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_728bdf7c479e22717be421d7448d93a0.jpg
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በቀይ ባህር ዙርያ ከኤርትራ ጋር እንዲያደራድር ጥሪ አቀረበች “የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ተጠቃሚነት ጉዳይ አይቀሬ ስለሆነ፤ ቅድሚያ የምንሰጠውም ሰላምና ንግግር ስለሆነ ሸምግሉንና መፍትሄ አምጡለን፤ ይሄ ነው ጥያቄያችን” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ጉዳዩን በተመለከተ ከአሜሪካ፣ ከሩሲያ፣ ከቻይና፣ ከአፍሪካ ኅብረት እና ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ውይይት ማድረጋቸውን አንስተዋል።በፍፁም የውጊያ መሻት የለንም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ በሕጋዊ እና በንግግር ሰላማዊ መፍትሄ ሊገኝ እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡“በአንድ ቀን አላጣነውም በአንድ ቀን አንመልሰውም ተፈጥሯዊ ሂደቱን ጠበቆ ይሄዳል" ሲሉ የባሕር በር የማግኘት ውጥኑ አይቀሬ መሆኑን አስረግጠው አስረድተዋል፡፡የኤርትራን ነጻነት ተከትሎ ኢትዮጵያ የባሕር በር አልባ ከሆነች 34 ዓመት በኋላ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዳግም ውጥረት ውስጥ ገብቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2025392_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_78ebbb3b22400d70a90066b099e84e25.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በቀይ ባህር ዙርያ ከኤርትራ ጋር እንዲያደራድር ጥሪ አቀረበች
18:11 28.10.2025 (የተሻሻለ: 18:14 28.10.2025) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በቀይ ባህር ዙርያ ከኤርትራ ጋር እንዲያደራድር ጥሪ አቀረበች
“የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ተጠቃሚነት ጉዳይ አይቀሬ ስለሆነ፤ ቅድሚያ የምንሰጠውም ሰላምና ንግግር ስለሆነ ሸምግሉንና መፍትሄ አምጡለን፤ ይሄ ነው ጥያቄያችን” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡
ጉዳዩን በተመለከተ ከአሜሪካ፣ ከሩሲያ፣ ከቻይና፣ ከአፍሪካ ኅብረት እና ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ውይይት ማድረጋቸውን አንስተዋል።
በፍፁም የውጊያ መሻት የለንም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ በሕጋዊ እና በንግግር ሰላማዊ መፍትሄ ሊገኝ እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡
“በአንድ ቀን አላጣነውም በአንድ ቀን አንመልሰውም ተፈጥሯዊ ሂደቱን ጠበቆ ይሄዳል" ሲሉ የባሕር በር የማግኘት ውጥኑ አይቀሬ መሆኑን አስረግጠው አስረድተዋል፡፡
የኤርትራን ነጻነት ተከትሎ ኢትዮጵያ የባሕር በር አልባ ከሆነች 34 ዓመት በኋላ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዳግም ውጥረት ውስጥ ገብቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X