https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን ጦር 'በአማጺው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የሚፈጸሙ የሲቪሎች ስልታዊ ጭፍጨፋዎችን' ለማስቀረት ከኤል-ፋሸርን መልቀቁን አስታወቀ
የሱዳን ጦር 'በአማጺው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የሚፈጸሙ የሲቪሎች ስልታዊ ጭፍጨፋዎችን' ለማስቀረት ከኤል-ፋሸርን መልቀቁን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ጦር 'በአማጺው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የሚፈጸሙ የሲቪሎች ስልታዊ ጭፍጨፋዎችን' ለማስቀረት ከኤል-ፋሸርን መልቀቁን አስታወቀ "ቀሪዎቹን ዜጎች እና ቀሪውን ከተማ ከጥፋት ለመታደግ ከተማዋን ለቀው ወደ ደህና ቦታ እንዲሄዱ ተስማምተናል" ሲሉ አብደል... 28.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-28T17:36+0300
2025-10-28T17:36+0300
2025-10-28T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2025179_0:2:800:452_1920x0_80_0_0_e3529cad9e74093b3878c435d747b6f5.jpg
የሱዳን ጦር 'በአማጺው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የሚፈጸሙ የሲቪሎች ስልታዊ ጭፍጨፋዎችን' ለማስቀረት ከኤል-ፋሸርን መልቀቁን አስታወቀ "ቀሪዎቹን ዜጎች እና ቀሪውን ከተማ ከጥፋት ለመታደግ ከተማዋን ለቀው ወደ ደህና ቦታ እንዲሄዱ ተስማምተናል" ሲሉ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን በሱዳን ጦር ኃይሎች በተለቀቀው የተንቀሳቃሽ ምሥል መልዕክታቸው ላይ ተናግረዋል። የሱዳን ጦር ዋና አዛዥ የከተማዋን ፅናት አድንቀው፤ በኤል-ፋሸር እና በመላው ሱዳን ለተፈጸሙት ግፎች፤ "ወንጀለኞችን ተጠያቂ እንደሚያደርጉ" ቃል ገብተዋል። መግለጫው ከግንቦት 2024 ጀምሮ ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በከበባው ስር የነበረችውን እና በድርቅ የተመታችው የሰሜን ዳርፉር ግዛት ዋና ከተማ ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን በይፋ ከተናገረ ከአንድ ቀን በኋላ የተሰጠ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2025179_98:0:703:454_1920x0_80_0_0_147f731b1b5c5b432743363c257e1f2d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሱዳን ጦር 'በአማጺው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የሚፈጸሙ የሲቪሎች ስልታዊ ጭፍጨፋዎችን' ለማስቀረት ከኤል-ፋሸርን መልቀቁን አስታወቀ
17:36 28.10.2025 (የተሻሻለ: 17:44 28.10.2025) የሱዳን ጦር 'በአማጺው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የሚፈጸሙ የሲቪሎች ስልታዊ ጭፍጨፋዎችን' ለማስቀረት ከኤል-ፋሸርን መልቀቁን አስታወቀ
"ቀሪዎቹን ዜጎች እና ቀሪውን ከተማ ከጥፋት ለመታደግ ከተማዋን ለቀው ወደ ደህና ቦታ እንዲሄዱ ተስማምተናል" ሲሉ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን በሱዳን ጦር ኃይሎች በተለቀቀው የተንቀሳቃሽ ምሥል መልዕክታቸው ላይ ተናግረዋል።
የሱዳን ጦር ዋና አዛዥ የከተማዋን ፅናት አድንቀው፤ በኤል-ፋሸር እና በመላው ሱዳን ለተፈጸሙት ግፎች፤ "ወንጀለኞችን ተጠያቂ እንደሚያደርጉ" ቃል ገብተዋል።
መግለጫው ከግንቦት 2024 ጀምሮ ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በከበባው ስር የነበረችውን እና በድርቅ የተመታችው የሰሜን ዳርፉር ግዛት ዋና ከተማ ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን በይፋ ከተናገረ ከአንድ ቀን በኋላ የተሰጠ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X