https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ዓባይን መጠቀም ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ኢትዮጵያ ዓባይን መጠቀም ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ዓባይን መጠቀም ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድሀገሪቱ በብሔራዊ ጥቅሟ ላይ ኢ-ፍትሃዊና ኢ-ርታዊ ውሳኔ እንደተወሰነባት ተናግረዋል፡፡ "ኢትዮጵያ አሁንም ያላት አቋም ግልጽ ነው። ግብጻዊያንም ሱዳናዊያንም... 28.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-28T12:56+0300
2025-10-28T12:56+0300
2025-10-28T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2021713_0:35:680:418_1920x0_80_0_0_c877e8646974751bfa0b7e9e8b7dfacd.jpg
ኢትዮጵያ ዓባይን መጠቀም ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድሀገሪቱ በብሔራዊ ጥቅሟ ላይ ኢ-ፍትሃዊና ኢ-ርታዊ ውሳኔ እንደተወሰነባት ተናግረዋል፡፡ "ኢትዮጵያ አሁንም ያላት አቋም ግልጽ ነው። ግብጻዊያንም ሱዳናዊያንም ወንድሞቻችን ናቸው። ስለዚህ የሚያዋጣው በመነጋገርና በመተባበር በጋራ ማደግ ነው። እኛ ማንንም በሚጎዳ መልኩ አናቅድም አንሠራም።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1c/2021713_38:0:642:453_1920x0_80_0_0_f391932dfd7a37361368e7044180edaf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ዓባይን መጠቀም ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
12:56 28.10.2025 (የተሻሻለ: 13:04 28.10.2025) ኢትዮጵያ ዓባይን መጠቀም ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ሀገሪቱ በብሔራዊ ጥቅሟ ላይ ኢ-ፍትሃዊና ኢ-ርታዊ ውሳኔ እንደተወሰነባት ተናግረዋል፡፡
"ኢትዮጵያ አሁንም ያላት አቋም ግልጽ ነው። ግብጻዊያንም ሱዳናዊያንም ወንድሞቻችን ናቸው። ስለዚህ የሚያዋጣው በመነጋገርና በመተባበር በጋራ ማደግ ነው። እኛ ማንንም በሚጎዳ መልኩ አናቅድም አንሠራም።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X