https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ የግብርና አቅሟን ገና መጠቀም አልጀመረችም - የኡጋንዳ የእንስሳት ጤና ኮሚሽነር
አፍሪካ የግብርና አቅሟን ገና መጠቀም አልጀመረችም - የኡጋንዳ የእንስሳት ጤና ኮሚሽነር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የግብርና አቅሟን ገና መጠቀም አልጀመረችም - የኡጋንዳ የእንስሳት ጤና ኮሚሽነር ዶ/ር አና-ሮዝ ኦኩሩት፣ አኅጉሪቱ ዘመናዊ ስልተ ምርትን በመጠቀም ያላትን እምቅ የግብርና ኃብት ወደ ልማት መቀየር እንዳለባት ለስፑኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።... 27.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-27T21:20+0300
2025-10-27T21:20+0300
2025-10-27T21:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1b/2018939_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_fcecd94d3860fb33edfcac5e1265189b.jpg
አፍሪካ የግብርና አቅሟን ገና መጠቀም አልጀመረችም - የኡጋንዳ የእንስሳት ጤና ኮሚሽነር ዶ/ር አና-ሮዝ ኦኩሩት፣ አኅጉሪቱ ዘመናዊ ስልተ ምርትን በመጠቀም ያላትን እምቅ የግብርና ኃብት ወደ ልማት መቀየር እንዳለባት ለስፑኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "በመስኖ መልማት የሚችል ሰፊ መሬት አለን። ይህን በአግባቡ ወደ ምርት ማስገባት እና የእንስሳት እርባታ ሥርዓታችንን ማዘመን ይኖርብናል።" ብለዋል፡፡የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የውኃ እና የአካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ ባሳለፍነው ሳምንት በአዲስ አበባ መካሄዱ ይታወሳል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ የግብርና አቅሟን ገና መጠቀም አልጀመረችም - የኡጋንዳ የእንስሳት ጤና ኮሚሽነር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የግብርና አቅሟን ገና መጠቀም አልጀመረችም - የኡጋንዳ የእንስሳት ጤና ኮሚሽነር
2025-10-27T21:20+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1b/2018939_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_41afcd23ce5b0d241789a680dfb5c5d1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ የግብርና አቅሟን ገና መጠቀም አልጀመረችም - የኡጋንዳ የእንስሳት ጤና ኮሚሽነር
21:20 27.10.2025 (የተሻሻለ: 21:24 27.10.2025) አፍሪካ የግብርና አቅሟን ገና መጠቀም አልጀመረችም - የኡጋንዳ የእንስሳት ጤና ኮሚሽነር
ዶ/ር አና-ሮዝ ኦኩሩት፣ አኅጉሪቱ ዘመናዊ ስልተ ምርትን በመጠቀም ያላትን እምቅ የግብርና ኃብት ወደ ልማት መቀየር እንዳለባት ለስፑኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በመስኖ መልማት የሚችል ሰፊ መሬት አለን። ይህን በአግባቡ ወደ ምርት ማስገባት እና የእንስሳት እርባታ ሥርዓታችንን ማዘመን ይኖርብናል።" ብለዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የውኃ እና የአካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ ባሳለፍነው ሳምንት በአዲስ አበባ መካሄዱ ይታወሳል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X