https://amh.sputniknews.africa
የተባበሩት መንግሥታት ባለሥልጣናት ኢትዮጵያ መሥራች ለሆነችበት ለዓለም ሰላምና ልማት ያላትን ቁርጠኝነት አወድሰዋል
የተባበሩት መንግሥታት ባለሥልጣናት ኢትዮጵያ መሥራች ለሆነችበት ለዓለም ሰላምና ልማት ያላትን ቁርጠኝነት አወድሰዋል
Sputnik አፍሪካ
የተባበሩት መንግሥታት ባለሥልጣናት ኢትዮጵያ መሥራች ለሆነችበት ለዓለም ሰላምና ልማት ያላትን ቁርጠኝነት አወድሰዋል “አገሪቱ የተመድ ዋና ዋናዎቹን የሰላም፣ የደህንነትና የሰብዓዊ ክብር ዓላማዎች ማስጠበቋን ቀጥላለች” ሲሉ የተመድ "ዩኤንኤድስ"... 27.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-27T20:38+0300
2025-10-27T20:38+0300
2025-10-27T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1b/2018492_12:0:759:420_1920x0_80_0_0_1923f86e7d23830e52b43e777374200d.jpg
የተባበሩት መንግሥታት ባለሥልጣናት ኢትዮጵያ መሥራች ለሆነችበት ለዓለም ሰላምና ልማት ያላትን ቁርጠኝነት አወድሰዋል “አገሪቱ የተመድ ዋና ዋናዎቹን የሰላም፣ የደህንነትና የሰብዓዊ ክብር ዓላማዎች ማስጠበቋን ቀጥላለች” ሲሉ የተመድ "ዩኤንኤድስ" የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ክሪታያዋን ቦንቶ የተመድ 80ኛ ዓመት ክብረ በዓልን አስመልክቶ ተናግረዋል። አክለውም "ኢትዮጵያ ወደ ብዙ ተልዕኮዎች ወታደሮቿን በመላክ የተመድ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ቀደምት ተሳታፊዎች መካከል ነበረች፤ ዛሬም በንቃት በመሳተፍ ላይ ትገኛለች"" ማለታቸውን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1b/2018492_105:0:665:420_1920x0_80_0_0_c43c6a424264f9cd69775552eb1557f5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የተባበሩት መንግሥታት ባለሥልጣናት ኢትዮጵያ መሥራች ለሆነችበት ለዓለም ሰላምና ልማት ያላትን ቁርጠኝነት አወድሰዋል
20:38 27.10.2025 (የተሻሻለ: 20:54 27.10.2025) የተባበሩት መንግሥታት ባለሥልጣናት ኢትዮጵያ መሥራች ለሆነችበት ለዓለም ሰላምና ልማት ያላትን ቁርጠኝነት አወድሰዋል
“አገሪቱ የተመድ ዋና ዋናዎቹን የሰላም፣ የደህንነትና የሰብዓዊ ክብር ዓላማዎች ማስጠበቋን ቀጥላለች” ሲሉ የተመድ "ዩኤንኤድስ" የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ክሪታያዋን ቦንቶ የተመድ 80ኛ ዓመት ክብረ በዓልን አስመልክቶ ተናግረዋል።
አክለውም "ኢትዮጵያ ወደ ብዙ ተልዕኮዎች ወታደሮቿን በመላክ የተመድ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ቀደምት ተሳታፊዎች መካከል ነበረች፤ ዛሬም በንቃት በመሳተፍ ላይ ትገኛለች"" ማለታቸውን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X