https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ሚዲያ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ የምዕራባውያንን የሚዲያ የበላይነት ለመቋቋም ወሳኝ ነው - የኮንጎ ጋዜጠኛ
የሩሲያ ሚዲያ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ የምዕራባውያንን የሚዲያ የበላይነት ለመቋቋም ወሳኝ ነው - የኮንጎ ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ሚዲያ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ የምዕራባውያንን የሚዲያ የበላይነት ለመቋቋም ወሳኝ ነው - የኮንጎ ጋዜጠኛ"ሁሉም ምዕራባውያን ሚዲያዎች በሐሰት መረጃ እየመረዙን ነው። ... በየደቂቃው ግልፅ የሆነ ፕሮፓጋንዳቸውን ይግቱናል " ሲሉ ጋይ ሲምፎሪየን... 27.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-27T19:37+0300
2025-10-27T19:37+0300
2025-10-27T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1b/2017054_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a5887fd8a1350065c5c9f3d0831b80a1.jpg
የሩሲያ ሚዲያ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ የምዕራባውያንን የሚዲያ የበላይነት ለመቋቋም ወሳኝ ነው - የኮንጎ ጋዜጠኛ"ሁሉም ምዕራባውያን ሚዲያዎች በሐሰት መረጃ እየመረዙን ነው። ... በየደቂቃው ግልፅ የሆነ ፕሮፓጋንዳቸውን ይግቱናል " ሲሉ ጋይ ሲምፎሪየን ኦኩላቡካ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በቁጭት ተናግረዋል።እየጨመረ በመጣው የሩሲያ ጥላቻ መካከል፣ የአገሪቱን የመረጃ ሚዛን ለመጠበቅ እና የተወሰኑ ትርክቶችን ለመቋቋም አፍሪካ ውስጥ የተለያዩ የብሮድካስት ማዕከላትን መክፈት አለባት ሲሉ ሞስኮ ውስጥ በተካሄደው 'የጋራ ጥረት መድረክ' ጎን ለጎን ተናግረዋል።ጋዜጠኛው አክለውም ብዛት ያላቸው የኮንጎ ወጣቶች የአገራቸውን ዕድገት በትምህርት እንዲያግዙ ሩሲያ የዩኒቨርሲቲ መቀበያ ኮታዎቿን እንድትጨምር አሳስበዋል። በትንሹ 85 በመቶ የሚሆነው የኮንጎ ልሂቅ በቀድሞዋ የሶቪዬት ሕብረት ወይም በሩሲያ የሰለጠነ መሆኑንም ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ ሚዲያ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ የምዕራባውያንን የሚዲያ የበላይነት ለመቋቋም ወሳኝ ነው - የኮንጎ ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ሚዲያ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ የምዕራባውያንን የሚዲያ የበላይነት ለመቋቋም ወሳኝ ነው - የኮንጎ ጋዜጠኛ
2025-10-27T19:37+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1b/2017054_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_32505387a64f595ec190d793f19f7db0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ሚዲያ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ የምዕራባውያንን የሚዲያ የበላይነት ለመቋቋም ወሳኝ ነው - የኮንጎ ጋዜጠኛ
19:37 27.10.2025 (የተሻሻለ: 19:44 27.10.2025) የሩሲያ ሚዲያ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ የምዕራባውያንን የሚዲያ የበላይነት ለመቋቋም ወሳኝ ነው - የኮንጎ ጋዜጠኛ
"ሁሉም ምዕራባውያን ሚዲያዎች በሐሰት መረጃ እየመረዙን ነው። ... በየደቂቃው ግልፅ የሆነ ፕሮፓጋንዳቸውን ይግቱናል " ሲሉ ጋይ ሲምፎሪየን ኦኩላቡካ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በቁጭት ተናግረዋል።
እየጨመረ በመጣው የሩሲያ ጥላቻ መካከል፣ የአገሪቱን የመረጃ ሚዛን ለመጠበቅ እና የተወሰኑ ትርክቶችን ለመቋቋም አፍሪካ ውስጥ የተለያዩ የብሮድካስት ማዕከላትን መክፈት አለባት ሲሉ ሞስኮ ውስጥ በተካሄደው 'የጋራ ጥረት መድረክ' ጎን ለጎን ተናግረዋል።
ጋዜጠኛው አክለውም ብዛት ያላቸው የኮንጎ ወጣቶች የአገራቸውን ዕድገት በትምህርት እንዲያግዙ ሩሲያ የዩኒቨርሲቲ መቀበያ ኮታዎቿን እንድትጨምር አሳስበዋል። በትንሹ 85 በመቶ የሚሆነው የኮንጎ ልሂቅ በቀድሞዋ የሶቪዬት ሕብረት ወይም በሩሲያ የሰለጠነ መሆኑንም ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X