https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ - የግብርና ሚኒስቴር
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ - የግብርና ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ - የግብርና ሚኒስቴር አገራቱ በቅርቡ የተፈራረሙት የኒውክሌር ልማት ፕሮጀክት ስምምነት፣ ለኢትዮጵያ ግብር ዕድገት ዘርፈ ብዙ አስተዋጽኦ አንዳለው የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ... 27.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-27T18:40+0300
2025-10-27T18:40+0300
2025-10-27T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1b/2016835_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_89b2357b111b04b60dbbd585a8ed3018.jpg
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ - የግብርና ሚኒስቴር አገራቱ በቅርቡ የተፈራረሙት የኒውክሌር ልማት ፕሮጀክት ስምምነት፣ ለኢትዮጵያ ግብር ዕድገት ዘርፈ ብዙ አስተዋጽኦ አንዳለው የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢፋ ሙለታ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "የአፈር ለምነት ማረጋገጥ እና የምግብ ጥበቃ ሥርዓትን ማሳደግ ከስምምነቱ ትሩፋቶች ውስጥ ይጠቀሳሉ። የግብር ዘርፋችንን ውጤታማነት ለማሳደግ የሩሲያን የተለያዩ ቴክኖሎጂ ስንጠቀም ቆይተናል።" ብለዋል።ሚኒስትር ዴኤታው የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት፣ የአዲስ አበባ አና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች አንዲሁም ሌሎች ተቋማት፣ ላለፉት 15 ዓመታት የሩሲያን የባዮቴክኖሎጂ ስልተ ምርት ሲጠቀሙ መቆየታቸውንም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ - የግብርና ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ - የግብርና ሚኒስቴር
2025-10-27T18:40+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/1b/2016835_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_adecaca4f9b2c2fd3d436be7edbf1a6f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ - የግብርና ሚኒስቴር
18:40 27.10.2025 (የተሻሻለ: 19:14 27.10.2025) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በግብርና ቴክኖሎጂ ላይ ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ - የግብርና ሚኒስቴር
አገራቱ በቅርቡ የተፈራረሙት የኒውክሌር ልማት ፕሮጀክት ስምምነት፣ ለኢትዮጵያ ግብር ዕድገት ዘርፈ ብዙ አስተዋጽኦ አንዳለው የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢፋ ሙለታ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የአፈር ለምነት ማረጋገጥ እና የምግብ ጥበቃ ሥርዓትን ማሳደግ ከስምምነቱ ትሩፋቶች ውስጥ ይጠቀሳሉ። የግብር ዘርፋችንን ውጤታማነት ለማሳደግ የሩሲያን የተለያዩ ቴክኖሎጂ ስንጠቀም ቆይተናል።" ብለዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት፣ የአዲስ አበባ አና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች አንዲሁም ሌሎች ተቋማት፣ ላለፉት 15 ዓመታት የሩሲያን የባዮቴክኖሎጂ ስልተ ምርት ሲጠቀሙ መቆየታቸውንም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X