የሩሲያ ኃይሎች በኩፕያንስክ እና በክራስኖአርሜይስክ የተከበቡትን የዩክሬን ቡድኖች መደምሰሳቸውን ቀጥለዋል - መከላከያ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ኃይሎች በኩፕያንስክ እና በክራስኖአርሜይስክ የተከበቡትን የዩክሬን ቡድኖች መደምሰሳቸውን ቀጥለዋል - መከላከያ ሚኒስቴር
የሩሲያ ኃይሎች በኩፕያንስክ እና በክራስኖአርሜይስክ የተከበቡትን የዩክሬን ቡድኖች መደምሰሳቸውን ቀጥለዋል - መከላከያ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.10.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ኃይሎች በኩፕያንስክ እና በክራስኖአርሜይስክ የተከበቡትን የዩክሬን ቡድኖች መደምሰሳቸውን ቀጥለዋል - መከላከያ ሚኒስቴር

በልዩ ወታደራዊ ዘመቻው የኩፕያንስክ አካባቢ፣ የዩክሬን ክፍሎች ከክበባው ወደ ኦስኮል ወንዝ ቀኝ ዳርቻ ለመውጣት ያደረጓቸው አራት ሙከራዎች ተመክተዋል፤ በዚህም እስከ 50 የሚደርሱ የዩክሬን ወታደሮች መገደላቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በክራስኖአርሜይስክ አካባቢ ደግሞ በዛሬው ዕለት ከ60 በላይ የዩክሬን ወታደሮች መገደላቸውን ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል።

በትናንትናው ዕለት የሩሲያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ቫሌሪ ጌራሲሞቭ ለፑቲን ባቀረቡት ሪፖርት፣ የሩሲያ ጦር በክራስኖአርሜይስክ ጠላትን የመክበብ ሥራውን እያጠናቀቀ ሲሆን፣ በኩፕያንስክ ደግሞ በኦስኮል ወንዝ ላይ ያለውን መሻጋሪያ መያዙን ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0