የፑቲን ልዩ መልዕክተኛ በዛሬው ዕለት ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ተጨማሪ ስብሰባዎችን ያደርጋሉ ሲሉ ምንጮች ለስፑትኒክ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየፑቲን ልዩ መልዕክተኛ በዛሬው ዕለት ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ተጨማሪ ስብሰባዎችን ያደርጋሉ ሲሉ ምንጮች ለስፑትኒክ ተናገሩ
የፑቲን ልዩ መልዕክተኛ በዛሬው ዕለት ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ተጨማሪ ስብሰባዎችን ያደርጋሉ ሲሉ ምንጮች ለስፑትኒክ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.10.2025
ሰብስክራይብ

የፑቲን ልዩ መልዕክተኛ በዛሬው ዕለት ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ተጨማሪ ስብሰባዎችን ያደርጋሉ ሲሉ ምንጮች ለስፑትኒክ ተናገሩ

ኪሪል ዲሚትሪቭ ከአሜሪካ ፕሬዝዳንት አስተዳደር ተወካዮች ጋር ጥቅምት 14 እና 15 ስብሰባዎችን ያደረጉ ሲሆን በዛሬው ዕለትም ውይይት ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ ሲል መረጃ ያለው ምንጭ ለስፑትኒክ ገልጿል።

የመረጃ ምንጩ ከዲሚትሪቭ ጋር ስለ ተገናኙ የትራምፕ አስተዳደር ባለሥልጣናት  ተጨማሪ ዝርዝሮችን አልሰጠም።

የሩሲያው ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ከአሜሪካ ባለሥልጣናት ጋር የአሜሪካ እና ሩሲያ የወደፊት ግንኙነት በተመለከ ውይይት ለማድረግ ዓርብ ዕለት አሜሪካ መግባታቸው ይታወሳል ።

ሚዲያዎች እንደዘገቡት ዲሚትሪቭ ከአሜሪካ ልዩ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ጋር የሚያደርጉት ስብሰባ በመጪው  ቅዳሜ በፍሎሪዳ፣ ማያሚ ሊካሄድ ይችላል ተብሎ ይጠበቃል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0