https://amh.sputniknews.africa
ለእስራኤል የሚላከው የጦር መሣሪያ እንዲቆም የሚጠይቅ የፍትሕና የሰላም ሰልፍ ፓሪስ ውስጥ ተካሄደ
ለእስራኤል የሚላከው የጦር መሣሪያ እንዲቆም የሚጠይቅ የፍትሕና የሰላም ሰልፍ ፓሪስ ውስጥ ተካሄደ
Sputnik አፍሪካ
ለእስራኤል የሚላከው የጦር መሣሪያ እንዲቆም የሚጠይቅ የፍትሕና የሰላም ሰልፍ ፓሪስ ውስጥ ተካሄደ በሮይሲ-ቻርለስ-ደ-ጎል አየር ማረፊያ የሚሰሩ ሠራተኞች፤ “ሥራቸው በጦር መሣሪያ ጭነት አማካኝነት በእስራኤል ያለውን ጦርነት ለማቀጣጠል እየዋለ ነው”... 25.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-25T20:45+0300
2025-10-25T20:45+0300
2025-10-25T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/19/2001771_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_baf8b605aca2c16d7e5d29f58445321c.jpg
ለእስራኤል የሚላከው የጦር መሣሪያ እንዲቆም የሚጠይቅ የፍትሕና የሰላም ሰልፍ ፓሪስ ውስጥ ተካሄደ በሮይሲ-ቻርለስ-ደ-ጎል አየር ማረፊያ የሚሰሩ ሠራተኞች፤ “ሥራቸው በጦር መሣሪያ ጭነት አማካኝነት በእስራኤል ያለውን ጦርነት ለማቀጣጠል እየዋለ ነው” በማለት ተቃውሞአቸውን ለማሰማት ተርሚናል 2ቢ ፊት ለፊት ተሰባስበው ነበር ሲሉ የሱኡድ ኤሪን ሕብረት (የአብሮነት ማኅበር አባል) ተወካይ የሆኑት ፓትሪክ ብሪሴት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ሰልፈኞቹ “ማክሮን እየተካሄደ ባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ውስጥ ተባባሪ ነው” እንዲሁም “የጦር መሣሪያ አቅርቦት ይቁም” በማለት ድምፃቸውን አሰምተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ለእስራኤል የሚላከው የጦር መሣሪያ እንዲቆም የሚጠይቅ የፍትሕና የሰላም ሰልፍ ፓሪስ ውስጥ ተካሄደ
Sputnik አፍሪካ
ለእስራኤል የሚላከው የጦር መሣሪያ እንዲቆም የሚጠይቅ የፍትሕና የሰላም ሰልፍ ፓሪስ ውስጥ ተካሄደ
2025-10-25T20:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/19/2001771_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e59bb19a06342a4e9fe9e12952a0dc0b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለእስራኤል የሚላከው የጦር መሣሪያ እንዲቆም የሚጠይቅ የፍትሕና የሰላም ሰልፍ ፓሪስ ውስጥ ተካሄደ
20:45 25.10.2025 (የተሻሻለ: 20:54 25.10.2025) ለእስራኤል የሚላከው የጦር መሣሪያ እንዲቆም የሚጠይቅ የፍትሕና የሰላም ሰልፍ ፓሪስ ውስጥ ተካሄደ
በሮይሲ-ቻርለስ-ደ-ጎል አየር ማረፊያ የሚሰሩ ሠራተኞች፤ “ሥራቸው በጦር መሣሪያ ጭነት አማካኝነት በእስራኤል ያለውን ጦርነት ለማቀጣጠል እየዋለ ነው” በማለት ተቃውሞአቸውን ለማሰማት ተርሚናል 2ቢ ፊት ለፊት ተሰባስበው ነበር ሲሉ የሱኡድ ኤሪን ሕብረት (የአብሮነት ማኅበር አባል) ተወካይ የሆኑት ፓትሪክ ብሪሴት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሰልፈኞቹ “ማክሮን እየተካሄደ ባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ውስጥ ተባባሪ ነው” እንዲሁም “የጦር መሣሪያ አቅርቦት ይቁም” በማለት ድምፃቸውን አሰምተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X