ቶጎ የጤና መድኅን አገልግሎቷን በግላቸው ወደ ሚሰሩ ሠራተኞች በማስፋፋት በአፍሪካ የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቶጎ የጤና መድኅን አገልግሎቷን በግላቸው ወደ ሚሰሩ ሠራተኞች በማስፋፋት በአፍሪካ የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች
ቶጎ የጤና መድኅን አገልግሎቷን በግላቸው ወደ ሚሰሩ ሠራተኞች በማስፋፋት በአፍሪካ የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.10.2025
ሰብስክራይብ

ቶጎ የጤና መድኅን አገልግሎቷን በግላቸው ወደ ሚሰሩ ሠራተኞች በማስፋፋት በአፍሪካ የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች

​የእደ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ነጋዴዎች እና ገበሬዎች አሁን ላይ በሁሉን አቀፉ የጤና መድኅን መርሃ ግብር ተቀላቅለው ተጠቃሚዎች መሆን ችለዋል።

​ ሠራተኞች በተለያዩ የክፍያ አማራጮች ለመርሃ ግብሩ መዋጮ ማድረግ ይችላሉ፤ በወር 18 ዶላር፣ በሩብ ዓመት 50 ዶላር፣ በግማሽ ዓመት 96 ዶላር ወይም በዓመት 181 ዶላር ይጠበቅባቸዋል።

​መርሃ ግብሩ በቅርቡ የትዳር አጋራቸው ለሞቱባቸው አባወራ/እማወራ እንዲሁም ለወላጅ አልባ ሕጻናት ተደራሽ ሆኗል።

​‍ የብሔራዊ ማኅበራዊ ዋስትና ፈንድ በቀጣይ ወራት መርሃ ግብሩን ወደ ሌሎች የሙያ ዘርፎች ለማስፋት አቅዷል።

በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0