https://amh.sputniknews.africa
ሀገር በቀል እውቀት የሥነ ልኬታችን መሣሪያ ነው - የዘርፉ ተመራማሪ
ሀገር በቀል እውቀት የሥነ ልኬታችን መሣሪያ ነው - የዘርፉ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
ሀገር በቀል እውቀት የሥነ ልኬታችን መሣሪያ ነው - የዘርፉ ተመራማሪ ሀገር በቀል እውቀት ሀገራት ያላቸው እሴት የሚለካበት ዋንኛ መሣሪያ ነው ሲሉ የዘርፉ ጥናትና ምርምር ከፍተኛ ባለሙያው አብዱልፈታህ አብደላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።... 25.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-25T15:50+0300
2025-10-25T15:50+0300
2025-10-25T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/19/1998588_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_04b7d26185f2166477b3c2a849fd1e46.jpg
ሀገር በቀል እውቀት የሥነ ልኬታችን መሣሪያ ነው - የዘርፉ ተመራማሪ ሀገር በቀል እውቀት ሀገራት ያላቸው እሴት የሚለካበት ዋንኛ መሣሪያ ነው ሲሉ የዘርፉ ጥናትና ምርምር ከፍተኛ ባለሙያው አብዱልፈታህ አብደላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "የማንነታችን መለኪያ ነው፤ መለኪያህ ካንተ ወጣ ማለት በሌሎች መለኪያ ውስጥ ትገባለህ። የሌሎች መለኪያ ደግሞ ሁልጊዜ ላንተ ጥሩ ላይሆን ይችላል" ሲሉ የምዕራቡ ዓለም በልኬቱ ልክ ይዞት የመጣውን ስሁት የፆታ ብያኔን በማሳያነት ጠቅሰዋል። የሀገር በቀል እውቀት ተመራማሪው፣ በሌላ በኩል አፍሪካ ባለፉት ዘመናት በሌሎች አካላት አሁን ላይ ደግሞ እንደ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ.ኤም.ኤፍ) በመሳሰሉ ድርጅቶች ለሚደረግ ድጋፍ ቅደመ ሁኔታዋች ተቀምጠውላታል ሲሉ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ አስረድተዋል። “መንግሥታት ድጋፍ የሚያገኙት ከውጭ ነው፡፡ ያ ዳረጎት ደግሞ ከፍተኛ ነው፡፡ የእጅ አዙር ቅኝ ግዛቶች በመንግሥቶቻችን ላይ ቀላል እንዳይመስልህ፡፡ ... መንግሥቶቻችን በነጻ ፍላጎታቸው፣ በነጻ ምኞታቸው ይሰራሉ ወይ? የቅኝ ግዛት ስርዓቱ አብቅቷል ወይ? ምሁሩ ይሄንን ነው መመለስ ያለበት፡፡ ይሄንን ነው ሁላችንም መገንዘብ ያለብን፡፡” ሲሉ አብዱልፈታህ አብደላ አፅንኦት ሰጥተዋል።በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/19/1998588_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_805907bd4f4d8535985cfe00cd0fb06c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሀገር በቀል እውቀት የሥነ ልኬታችን መሣሪያ ነው - የዘርፉ ተመራማሪ
15:50 25.10.2025 (የተሻሻለ: 15:54 25.10.2025) ሀገር በቀል እውቀት የሥነ ልኬታችን መሣሪያ ነው - የዘርፉ ተመራማሪ
ሀገር በቀል እውቀት ሀገራት ያላቸው እሴት የሚለካበት ዋንኛ መሣሪያ ነው ሲሉ የዘርፉ ጥናትና ምርምር ከፍተኛ ባለሙያው አብዱልፈታህ አብደላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የማንነታችን መለኪያ ነው፤ መለኪያህ ካንተ ወጣ ማለት በሌሎች መለኪያ ውስጥ ትገባለህ። የሌሎች መለኪያ ደግሞ ሁልጊዜ ላንተ ጥሩ ላይሆን ይችላል" ሲሉ የምዕራቡ ዓለም በልኬቱ ልክ ይዞት የመጣውን ስሁት የፆታ ብያኔን በማሳያነት ጠቅሰዋል።
የሀገር በቀል እውቀት ተመራማሪው፣ በሌላ በኩል አፍሪካ ባለፉት ዘመናት በሌሎች አካላት አሁን ላይ ደግሞ እንደ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ.ኤም.ኤፍ) በመሳሰሉ ድርጅቶች ለሚደረግ ድጋፍ ቅደመ ሁኔታዋች ተቀምጠውላታል ሲሉ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ አስረድተዋል።
“መንግሥታት ድጋፍ የሚያገኙት ከውጭ ነው፡፡ ያ ዳረጎት ደግሞ ከፍተኛ ነው፡፡ የእጅ አዙር ቅኝ ግዛቶች በመንግሥቶቻችን ላይ ቀላል እንዳይመስልህ፡፡ ... መንግሥቶቻችን በነጻ ፍላጎታቸው፣ በነጻ ምኞታቸው ይሰራሉ ወይ? የቅኝ ግዛት ስርዓቱ አብቅቷል ወይ? ምሁሩ ይሄንን ነው መመለስ ያለበት፡፡ ይሄንን ነው ሁላችንም መገንዘብ ያለብን፡፡” ሲሉ አብዱልፈታህ አብደላ አፅንኦት ሰጥተዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X