https://amh.sputniknews.africa
በምስራቅ ሊቢያ የሚገኑ የጦር ኃይሎች በናይጄሪያ ታጣቂ ቡድን ከ16 ወራት በፊት ታግተው የነበሩ የኒጀር ዜጎችን አስለቀቁ
በምስራቅ ሊቢያ የሚገኑ የጦር ኃይሎች በናይጄሪያ ታጣቂ ቡድን ከ16 ወራት በፊት ታግተው የነበሩ የኒጀር ዜጎችን አስለቀቁ
Sputnik አፍሪካ
በምስራቅ ሊቢያ የሚገኑ የጦር ኃይሎች በናይጄሪያ ታጣቂ ቡድን ከ16 ወራት በፊት ታግተው የነበሩ የኒጀር ዜጎችን አስለቀቁየሊቢያ ብሔራዊ ጦር ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ልዩ ዘመቻው የተደረገው ከሊቢያና ኒጀር ድንበር 180 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘው... 25.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-25T14:55+0300
2025-10-25T14:55+0300
2025-10-25T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/19/1998150_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_126fbcbd6d9d4f09466440b84d11072b.jpg
በምስራቅ ሊቢያ የሚገኑ የጦር ኃይሎች በናይጄሪያ ታጣቂ ቡድን ከ16 ወራት በፊት ታግተው የነበሩ የኒጀር ዜጎችን አስለቀቁየሊቢያ ብሔራዊ ጦር ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ልዩ ዘመቻው የተደረገው ከሊቢያና ኒጀር ድንበር 180 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘው በደቡብ ምዕራብ ሊቢያ አል-ቃጥሩን ክልል ነው።መግለጫው የተለቀቁትን ሰዎች ትክክለኛ ቁጥር አልገለጸም። ከተለቀቁት ታጋቾች መካከል አንዱ እንደተናገሩት፤ እገታው የተፈፀመባቸው ባለፈው ዓመት ሰኔ 2024 ሲሆን ፈፃሚውም የገዢው ወታደራዊ ምክር ቤት የሚቃወመውና በኒጀር የሚንቀሳቀሰው የአርበኞች ፍትሕ ግንባር በተባለ ታጣቂ ቡድን ነው።በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/19/1998150_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_52c158fd3e963ba24c73e4df2df64e6b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በምስራቅ ሊቢያ የሚገኑ የጦር ኃይሎች በናይጄሪያ ታጣቂ ቡድን ከ16 ወራት በፊት ታግተው የነበሩ የኒጀር ዜጎችን አስለቀቁ
14:55 25.10.2025 (የተሻሻለ: 15:04 25.10.2025) በምስራቅ ሊቢያ የሚገኑ የጦር ኃይሎች በናይጄሪያ ታጣቂ ቡድን ከ16 ወራት በፊት ታግተው የነበሩ የኒጀር ዜጎችን አስለቀቁ
የሊቢያ ብሔራዊ ጦር ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ልዩ ዘመቻው የተደረገው ከሊቢያና ኒጀር ድንበር 180 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘው በደቡብ ምዕራብ ሊቢያ አል-ቃጥሩን ክልል ነው።
መግለጫው የተለቀቁትን ሰዎች ትክክለኛ ቁጥር አልገለጸም።
ከተለቀቁት ታጋቾች መካከል አንዱ እንደተናገሩት፤ እገታው የተፈፀመባቸው ባለፈው ዓመት ሰኔ 2024 ሲሆን ፈፃሚውም የገዢው ወታደራዊ ምክር ቤት የሚቃወመውና በኒጀር የሚንቀሳቀሰው የአርበኞች ፍትሕ ግንባር በተባለ ታጣቂ ቡድን ነው።
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X