https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በ11ኛው የጣና ፎረም ላይ ለቀጣናዊ ሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋገጡ
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በ11ኛው የጣና ፎረም ላይ ለቀጣናዊ ሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋገጡ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በ11ኛው የጣና ፎረም ላይ ለቀጣናዊ ሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋገጡበባሕር ዳር በተካሄደው የጣና የሰላም እና ደህንነት ጉዳዮች ከፍተኛ ደረጃ መድረክ ዋንኛ ትኩረቱ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ላይ ሲሆን፣ መሪዎች የጋራ ቀጣናዊ... 25.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-25T13:10+0300
2025-10-25T13:10+0300
2025-10-25T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/19/1997286_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_e686ee96bced6300361188500fce98c5.jpg
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በ11ኛው የጣና ፎረም ላይ ለቀጣናዊ ሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋገጡበባሕር ዳር በተካሄደው የጣና የሰላም እና ደህንነት ጉዳዮች ከፍተኛ ደረጃ መድረክ ዋንኛ ትኩረቱ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ላይ ሲሆን፣ መሪዎች የጋራ ቀጣናዊ እርምጃ አስፈላጊነትን አጽንዖት ሰጥተዋል።በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ፤ “ኢትዮጵያ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋትን በማስፋፋት ረገድ ያላትን ወሳኝ ሚና ማጠናከሯን ትቀጥላለች” ሲሉ የሀገሪቱን አቋም ፣ ስትራቴጂያዊ አቀማመጥና ታሪካዊ አመራር አስረድተዋል። የሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ መሀመድ ኦማር በበኩላቸው፣ አገራቸው ከዓመታት ግጭት በኋላ ሰላምን ለማጠናከርና ተቋማትን መልሳ ለመገንባት የምታደርገውን ጥረት በዝርዝር አስረድተዋል ሲል የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/19/1997286_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_2989213c3971aaf6a28dd454644dfc9c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በ11ኛው የጣና ፎረም ላይ ለቀጣናዊ ሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋገጡ
13:10 25.10.2025 (የተሻሻለ: 13:14 25.10.2025) ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በ11ኛው የጣና ፎረም ላይ ለቀጣናዊ ሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋገጡ
በባሕር ዳር በተካሄደው የጣና የሰላም እና ደህንነት ጉዳዮች ከፍተኛ ደረጃ መድረክ ዋንኛ ትኩረቱ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ላይ ሲሆን፣ መሪዎች የጋራ ቀጣናዊ እርምጃ አስፈላጊነትን አጽንዖት ሰጥተዋል።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ፤ “ኢትዮጵያ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋትን በማስፋፋት ረገድ ያላትን ወሳኝ ሚና ማጠናከሯን ትቀጥላለች” ሲሉ የሀገሪቱን አቋም ፣ ስትራቴጂያዊ አቀማመጥና ታሪካዊ አመራር አስረድተዋል።
የሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ መሀመድ ኦማር በበኩላቸው፣ አገራቸው ከዓመታት ግጭት በኋላ ሰላምን ለማጠናከርና ተቋማትን መልሳ ለመገንባት የምታደርገውን ጥረት በዝርዝር አስረድተዋል ሲል የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X