ማዳጋስካር የአገዛዝ ለውጥን በተመለከተ የሕዝብን ምላሽ ለመለካት የሚያስችል መድረክ አስጀመረች - ዘገባዎች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱማዳጋስካር የአገዛዝ ለውጥን በተመለከተ የሕዝብን ምላሽ ለመለካት የሚያስችል መድረክ አስጀመረች - ዘገባዎች
ማዳጋስካር የአገዛዝ ለውጥን በተመለከተ የሕዝብን ምላሽ ለመለካት የሚያስችል መድረክ አስጀመረች - ዘገባዎች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.10.2025
ሰብስክራይብ

ማዳጋስካር የአገዛዝ ለውጥን በተመለከተ የሕዝብን ምላሽ ለመለካት የሚያስችል መድረክ አስጀመረች - ዘገባዎች

በውጤቶቹ ላይ በመመሥረት፤ የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማኅበረሰብ የግምገማ ኮሚሽን ሕዝቡ ለአዲሱ መንግሥት ያለውን አቋም ይቀርጻል።

የማኅበረሰቡ ተወካዮች አስቀድሞ ከሚከተሉት ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተዋል

🟠 ከአዲሱ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሚካኤል ራንድሪያኒሪና፣

🟠 ከጠቅላይ ሚኒስትር ሄሪንትሳላማ ራጃኦናሪቬሎ፣

🟠 የማዳጋስካር ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት (የፓርላማ ታህታይ ምክር ቤት) እና ሴኔት (የፓርላማ የላዕላይ ምክር ቤት) እና

🟠 ከፖለቲካ ፓርቲዎችና ከእንቅስቃሴዎች የተውጣጡ አክቲቪስቶች።

አሁን ላይ ማኅበረሰቡ በማዳጋስካር ስላለው የሥርዓት ለውጥ ፣ ለወደፊት በሚከተለው አቀራረብ ላይ ሪፖርት እንዲሁም ምክረ ሐሳቦችን ለማሰባሰብ የነባር ዜጎችን አስተያየት ለመሰብሰብ አስበዋል።

  የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ማኅበረሰብ፣ እንደ አፍሪካ ሕብረት ሁሉ፣ ለመፈንቅለ መንግሥቱ እውቅና አይሰጥም። በተጨማሪም፣ በጥቅምት 4/2018 ዓ.ም ከሥልጣን የተወገዱት አንድሪ ራጆኤሊና ባለፈው ዓመት ነሐሴ 17  የማኅበረሰቡ የዚህ ዓመት ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠው ነበር።

ተልዕኮው በመጪው ሰኞ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።

በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0