https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር ዋነኛ ሰለባ ናት - የአፍሪካ ሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የዓለም አቀፍ ዋና ፀሃፊ
አፍሪካ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር ዋነኛ ሰለባ ናት - የአፍሪካ ሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የዓለም አቀፍ ዋና ፀሃፊ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር ዋነኛ ሰለባ ናት - የአፍሪካ ሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የዓለም አቀፍ ዋና ፀሃፊ ግሎሪያ ሲሲያ፤ ፍርድ ቤቱ ዓለም አቀፍ ቀውስ የሚፈጥሩ የሃያላን ሀገራት መሪዎችን ተጠያቂ ከማድረግ ይልቅ... 23.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-23T22:20+0300
2025-10-23T22:20+0300
2025-10-23T22:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/17/1988498_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_3638fe9d30afd1c3d8201df05884c75c.jpg
አፍሪካ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር ዋነኛ ሰለባ ናት - የአፍሪካ ሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የዓለም አቀፍ ዋና ፀሃፊ ግሎሪያ ሲሲያ፤ ፍርድ ቤቱ ዓለም አቀፍ ቀውስ የሚፈጥሩ የሃያላን ሀገራት መሪዎችን ተጠያቂ ከማድረግ ይልቅ በትሩን አፍሪካ ላይ ሲያሳርፍ መኖሩን ገልፀዋል።ዋና ፀሃፊዋ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ይህን መድልዎ ለማረም የአፍሪካ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን ማቋቋም አማራጭ ያለው ጉዳይ አለመሆኑን አንስተዋል። "በአይሲሲ የሚታዩት አብዛኞቹ ጉዳዮች የአፍሪካ ናቸው። ሆኖም መጠነ ሰፊ ጦርነቶች እንዲፈጠሩ የሚያደረጉት አካላት ያሉት እዚህ አይደለም። የራሳችንን የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የምንቋቋምበት ጊዜ አሁን ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር ዋነኛ ሰለባ ናት - የአፍሪካ ሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የዓለም አቀፍ ዋና ፀሃፊ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር ዋነኛ ሰለባ ናት - የአፍሪካ ሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የዓለም አቀፍ ዋና ፀሃፊ
2025-10-23T22:20+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/17/1988498_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_80bda1f8fc333291b565b67f09af77f6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር ዋነኛ ሰለባ ናት - የአፍሪካ ሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የዓለም አቀፍ ዋና ፀሃፊ
22:20 23.10.2025 (የተሻሻለ: 22:24 23.10.2025) አፍሪካ የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር ዋነኛ ሰለባ ናት - የአፍሪካ ሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የዓለም አቀፍ ዋና ፀሃፊ
ግሎሪያ ሲሲያ፤ ፍርድ ቤቱ ዓለም አቀፍ ቀውስ የሚፈጥሩ የሃያላን ሀገራት መሪዎችን ተጠያቂ ከማድረግ ይልቅ በትሩን አፍሪካ ላይ ሲያሳርፍ መኖሩን ገልፀዋል።
ዋና ፀሃፊዋ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ይህን መድልዎ ለማረም የአፍሪካ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን ማቋቋም አማራጭ ያለው ጉዳይ አለመሆኑን አንስተዋል።
"በአይሲሲ የሚታዩት አብዛኞቹ ጉዳዮች የአፍሪካ ናቸው። ሆኖም መጠነ ሰፊ ጦርነቶች እንዲፈጠሩ የሚያደረጉት አካላት ያሉት እዚህ አይደለም። የራሳችንን የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የምንቋቋምበት ጊዜ አሁን ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X