https://amh.sputniknews.africa/20251023/1987589.html
በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ የአሸባሪዎች ቡድን ጥቃት መክሸፉን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ
በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ የአሸባሪዎች ቡድን ጥቃት መክሸፉን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ የአሸባሪዎች ቡድን ጥቃት መክሸፉን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ ጽንፈኛ እስላማዊ ቡድኖች በሀገሪቱ ሰሜን ምስራቅ በአራት አካባቢዎች ጥቃቶችን ለመፈጸም ሞክረዋል ሲሉ የሰሜን ምስራቅ የጋራ ግብረ ኃይል የሚዲያ መረጃ መኮንን ሳኒ ኡባ... 23.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-23T20:22+0300
2025-10-23T20:22+0300
2025-10-23T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/17/1987435_75:0:726:366_1920x0_80_0_0_887c62bb2059bd04e5dea1350256e8ac.jpg
በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ የአሸባሪዎች ቡድን ጥቃት መክሸፉን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ ጽንፈኛ እስላማዊ ቡድኖች በሀገሪቱ ሰሜን ምስራቅ በአራት አካባቢዎች ጥቃቶችን ለመፈጸም ሞክረዋል ሲሉ የሰሜን ምስራቅ የጋራ ግብረ ኃይል የሚዲያ መረጃ መኮንን ሳኒ ኡባ በመግለጫቸው አስታውቀዋል። “በሁሉም ቦታዎች ወታደሮቹ ጸንተው በመቆም በጀግንነት ተዋግተዋል፤ ጥቃቶቹንም በሙያዊ ብቃት በመመከት በአሸባሪዎቹ ላይ ከባድ፣ ወሳኝ እና ደቋሽ ጥቃት ፈጽመዋል” ሲሉ አስረግጠዋል። ጥቃቱ የተጀመረው ሌሊቱን በቦርኖ እና ዮቤ ግዛቶች በሚገኙ በርካታ ወታደራዊ ቦታዎች ላይ መሆኑ ተጠቁሟል። የ "ሀዲን ካይ" ኦፕሬሽን ወታደሮች 50 ጥቃት አድራሾችን መግደልና መሳሪያዎቻቸውን መማረክ ችለዋል ሲሉ ኡባ አክለዋል። ጥቃት አድራሾቹ የየትኛው አሸባሪ ቡድን አባላት እንደሆኑ ግን አልገለጹም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/17/1987435_156:0:644:366_1920x0_80_0_0_f716edc991c54622116d6f586d12dc02.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ የአሸባሪዎች ቡድን ጥቃት መክሸፉን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ
20:22 23.10.2025 (የተሻሻለ: 20:24 23.10.2025) በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ የአሸባሪዎች ቡድን ጥቃት መክሸፉን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ
ጽንፈኛ እስላማዊ ቡድኖች በሀገሪቱ ሰሜን ምስራቅ በአራት አካባቢዎች ጥቃቶችን ለመፈጸም ሞክረዋል ሲሉ የሰሜን ምስራቅ የጋራ ግብረ ኃይል የሚዲያ መረጃ መኮንን ሳኒ ኡባ በመግለጫቸው አስታውቀዋል።
“በሁሉም ቦታዎች ወታደሮቹ ጸንተው በመቆም በጀግንነት ተዋግተዋል፤ ጥቃቶቹንም በሙያዊ ብቃት በመመከት በአሸባሪዎቹ ላይ ከባድ፣ ወሳኝ እና ደቋሽ ጥቃት ፈጽመዋል” ሲሉ አስረግጠዋል።
ጥቃቱ የተጀመረው ሌሊቱን በቦርኖ እና ዮቤ ግዛቶች በሚገኙ በርካታ ወታደራዊ ቦታዎች ላይ መሆኑ ተጠቁሟል። የ "ሀዲን ካይ" ኦፕሬሽን ወታደሮች 50 ጥቃት አድራሾችን መግደልና መሳሪያዎቻቸውን መማረክ ችለዋል ሲሉ ኡባ አክለዋል።
ጥቃት አድራሾቹ የየትኛው አሸባሪ ቡድን አባላት እንደሆኑ ግን አልገለጹም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X