መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በጋምቤላ ክልል ሥራ ጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በጋምቤላ ክልል ሥራ ጀመረ
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በጋምቤላ ክልል ሥራ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.10.2025
ሰብስክራይብ

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በጋምቤላ ክልል ሥራ ጀመረ

የተቋማትን አገልግሎት በአንድ ቦታ መስጠት መቻል ለዜጎች ፈጣን፣ ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ አሠራርን ለመዘርጋት ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድ ተናግረዋል።

ማዕከሉ ለዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ ጉልህ ድርሻ እንደሚኖረው እና ሙስናና ብልሹ አሠራሮችን በማስቀረት ረገድም የጎላ ፋይዳ ስላለው ለስኬታማነቱ በትኩረት እንደሚሠራ አንስተዋል።

በክልል ደረጃ የተጀመረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በከተማ አስተዳደርና በዞን መዋቅሮችም የማስፋት ሥራ እንደሚከናወን ተመላክቷል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በጋምቤላ ክልል ሥራ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በጋምቤላ ክልል ሥራ ጀመረ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0