https://amh.sputniknews.africa
አኅጉራዊ ሕጎቻችን ከአፍሪካዊ ማንነት የተቃረኑ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል - ጋናዊ የሕግ ባለሙያ
አኅጉራዊ ሕጎቻችን ከአፍሪካዊ ማንነት የተቃረኑ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል - ጋናዊ የሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አኅጉራዊ ሕጎቻችን ከአፍሪካዊ ማንነት የተቃረኑ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል - ጋናዊ የሕግ ባለሙያ አልፍሬድ ኤሊ ክዋሲ፤ ከአፍሪካ ሕዝቦች የጋራ እሴት እና ሥነ-ልቦና የሚመነጩ ሕግችን ማስፋት፤ አኅጉሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ መብቷን ለማስከበር... 23.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-23T19:22+0300
2025-10-23T19:22+0300
2025-10-23T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/17/1985783_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_1f95f116f1f39c90f7aaf885c97c39fd.jpg
አኅጉራዊ ሕጎቻችን ከአፍሪካዊ ማንነት የተቃረኑ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል - ጋናዊ የሕግ ባለሙያ አልፍሬድ ኤሊ ክዋሲ፤ ከአፍሪካ ሕዝቦች የጋራ እሴት እና ሥነ-ልቦና የሚመነጩ ሕግችን ማስፋት፤ አኅጉሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ መብቷን ለማስከበር የምታደርገውን ጥረት በእጅጉ አንደሚደግፍ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።"በጋራ የምንገዛባቸው ሕጎችን ማስፋት ተደማጭነታችንን ለማሳደግ የላቀ እገዛ አለው። የጋራ የሕግ መረዳቶችን ማስፋት አኅጉራዊ ውሕደትን እውን ለማድረግም ቁልፍ ጉዳይ ነው" ሲሉ ተናግረዋል። 5ኛው የአፍሪካ የሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አኅጉራዊ ሕጎቻችን ከአፍሪካዊ ማንነት የተቃረኑ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል - ጋናዊ የሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አኅጉራዊ ሕጎቻችን ከአፍሪካዊ ማንነት የተቃረኑ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል - ጋናዊ የሕግ ባለሙያ
2025-10-23T19:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/17/1985783_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_a86a5c69a027ee652bd5e7b0fed2082e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አኅጉራዊ ሕጎቻችን ከአፍሪካዊ ማንነት የተቃረኑ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል - ጋናዊ የሕግ ባለሙያ
19:22 23.10.2025 (የተሻሻለ: 19:24 23.10.2025) አኅጉራዊ ሕጎቻችን ከአፍሪካዊ ማንነት የተቃረኑ አለመሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል - ጋናዊ የሕግ ባለሙያ
አልፍሬድ ኤሊ ክዋሲ፤ ከአፍሪካ ሕዝቦች የጋራ እሴት እና ሥነ-ልቦና የሚመነጩ ሕግችን ማስፋት፤ አኅጉሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ መብቷን ለማስከበር የምታደርገውን ጥረት በእጅጉ አንደሚደግፍ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"በጋራ የምንገዛባቸው ሕጎችን ማስፋት ተደማጭነታችንን ለማሳደግ የላቀ እገዛ አለው። የጋራ የሕግ መረዳቶችን ማስፋት አኅጉራዊ ውሕደትን እውን ለማድረግም ቁልፍ ጉዳይ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
5ኛው የአፍሪካ የሕግ ተማሪዎች ፌዴሬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X