ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት በጣም ትልቅ ርምጃ አሳክታለች - የኡጋንዳ የሰብል ምርት ኮሚሽነር

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት በጣም ትልቅ ርምጃ አሳክታለች - የኡጋንዳ የሰብል ምርት ኮሚሽነር

ስቴፈን ተበይጁካ፤ ነፃ የንግድ ቀጣናው ለኢትዮጵያ የስንዴ ምርት አኅጉራዊ የገበያ መዳረሻዎችን እንደሚያሰፋ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ነፃ የንግድ ቀጣናው የኢትዮጵያን ከፍተኛ የስንዴ ምርት ከአኅጉሪቱ ሐብት ጋር ያገናኛል። ይህም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየተደረገ ያለውን ጥረት በእጅጉ ይደግፋል" ብለዋል።

ኮሚሽነሩ የአፍሪካ መንግሥታት ከሀገራዊ በጀታቸው ውስጥ 10 በመቶ የሚሆነውን ለግብርና ለማዋል የያዙት ስምምነት ትግበራም በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0