https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሀገራት ሥርዓት ምርት ከውጭ ገበያ ይልቅ ሕዝብን ለመመገብ ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል - የዓሣ ሐብት ኤክስፐርት
የአፍሪካ ሀገራት ሥርዓት ምርት ከውጭ ገበያ ይልቅ ሕዝብን ለመመገብ ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል - የዓሣ ሐብት ኤክስፐርት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ሥርዓት ምርት ከውጭ ገበያ ይልቅ ሕዝብን ለመመገብ ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል - የዓሣ ሐብት ኤክስፐርት የጋና የዓሣ አስጋሪ ኮሚሽን አስተዳደር ምክር ቤት ሊቀመንበር ዊዝደም አክፓሉ (ፕ/ር)፤ አኅጉሪቱ ምግብ ከውጭ ለማስገባት በዓመት እጅግ... 22.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-22T20:03+0300
2025-10-22T20:03+0300
2025-10-22T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/16/1976127_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_337e58cfd6e37f0dd504c653ce8c6204.jpg
የአፍሪካ ሀገራት ሥርዓት ምርት ከውጭ ገበያ ይልቅ ሕዝብን ለመመገብ ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል - የዓሣ ሐብት ኤክስፐርት የጋና የዓሣ አስጋሪ ኮሚሽን አስተዳደር ምክር ቤት ሊቀመንበር ዊዝደም አክፓሉ (ፕ/ር)፤ አኅጉሪቱ ምግብ ከውጭ ለማስገባት በዓመት እጅግ ከፍተኛ ወጪ እንደምታወጣ ይናገራሉ። "ቅድሚያ የምንሰጣቸውን ጉዳዮች መለየት አለብን። በጣም ትንሽ ጥቅም አግኝተን ወደ ሰሜኑ ዓለም የምንልከውን ጥሬ ዕቃ ከማምረት ይልቅ ራሳችንን መመገብ አለብን" ብለዋል። ፕሮፌሰሩ ከ6ኛው የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የውኃ እና የአካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ባደረጉበት ወቅት፤ አኅጉሪቱ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያሏትን እምቅ አቅሞችም አውስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገራት ሥርዓት ምርት ከውጭ ገበያ ይልቅ ሕዝብን ለመመገብ ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል - የዓሣ ሐብት ኤክስፐርት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ሥርዓት ምርት ከውጭ ገበያ ይልቅ ሕዝብን ለመመገብ ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል - የዓሣ ሐብት ኤክስፐርት
2025-10-22T20:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/16/1976127_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_70dd128c72ec69656be05c251787a543.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት ሥርዓት ምርት ከውጭ ገበያ ይልቅ ሕዝብን ለመመገብ ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል - የዓሣ ሐብት ኤክስፐርት
20:03 22.10.2025 (የተሻሻለ: 20:04 22.10.2025) የአፍሪካ ሀገራት ሥርዓት ምርት ከውጭ ገበያ ይልቅ ሕዝብን ለመመገብ ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል - የዓሣ ሐብት ኤክስፐርት
የጋና የዓሣ አስጋሪ ኮሚሽን አስተዳደር ምክር ቤት ሊቀመንበር ዊዝደም አክፓሉ (ፕ/ር)፤ አኅጉሪቱ ምግብ ከውጭ ለማስገባት በዓመት እጅግ ከፍተኛ ወጪ እንደምታወጣ ይናገራሉ።
"ቅድሚያ የምንሰጣቸውን ጉዳዮች መለየት አለብን። በጣም ትንሽ ጥቅም አግኝተን ወደ ሰሜኑ ዓለም የምንልከውን ጥሬ ዕቃ ከማምረት ይልቅ ራሳችንን መመገብ አለብን" ብለዋል።
ፕሮፌሰሩ ከ6ኛው የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የውኃ እና የአካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ባደረጉበት ወቅት፤ አኅጉሪቱ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያሏትን እምቅ አቅሞችም አውስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X