የአፍሪካን ግብርና ለማሳደግ ለቴክኖሎጂ ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - የኢንተር አፍሪካ ፊቶሳኒተሪ (የእፅዋት ጤና) ምክር ቤት

ሰብስክራይብ

የአፍሪካን ግብርና ለማሳደግ ለቴክኖሎጂ ልዩ ትኩረት መስጠት ይገባል - የኢንተር አፍሪካ ፊቶሳኒተሪ (የእፅዋት ጤና) ምክር ቤት

በአኅጉሪቱ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የግብርና ሜካናይዜሽን ትግበራን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን የምክር ቤቱ ዶ/ር ሳሊዩ ኒያሲ ገልፀዋል።

"አፍሪካ በቴክኖሎጂዎች ላይ መዋዕለ ነዋይ ማፍሰስ እና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ማሳደግ አለባት። የግብርና ምርቶች ላይ እሴት መጨመር የሚያስችሉ አሠራሮችንም ማዳበር ይገባል" ሲሉ ከ6ኛው የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የውኃ እና የአካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ባደረጉበት ወቅት ተናግረዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0